TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አጫጭር መረጃዎች ፦

- በዩናይትድ ኪንግደም ባለፉት 24 ሰዓት 873 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተድርጓል። አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 17,382 ደርሷል።

- በሆንግ ኮንግ የተጣለው የእንቅስቃሴ ገደብ እስከ MAY 7 ተራዝሟል።

- በዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ 2,500,000 በልጧል።

- በስፔን የሟቾች ቁጥር ከትላንቱ መጨመር አሳይቷል። ባለፉት 24 ሰዓት 430 ሰዎች ሞተዋል። አጠቃላይ በቫይረሱ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 21,282 ደርሷል።

- በሳዑዲ አረቢያ ባለፉት 24 ሰዓት ተጨማሪ 6 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 109 ደርሷል።

- ጀርመን #Oktoberfest2020 ሰርዛለች።

- በዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ከ171,000 በልጠዋል ፤ ከ659,000 በላይ ሰዎች አገግመዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia