አጫጭር መረጃዎች ፦
- በዩናይትድ ኪንግደም ባለፉት 24 ሰዓት 873 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተድርጓል። አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 17,382 ደርሷል።
- በሆንግ ኮንግ የተጣለው የእንቅስቃሴ ገደብ እስከ MAY 7 ተራዝሟል።
- በዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ 2,500,000 በልጧል።
- በስፔን የሟቾች ቁጥር ከትላንቱ መጨመር አሳይቷል። ባለፉት 24 ሰዓት 430 ሰዎች ሞተዋል። አጠቃላይ በቫይረሱ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 21,282 ደርሷል።
- በሳዑዲ አረቢያ ባለፉት 24 ሰዓት ተጨማሪ 6 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 109 ደርሷል።
- ጀርመን #Oktoberfest2020 ሰርዛለች።
- በዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ከ171,000 በልጠዋል ፤ ከ659,000 በላይ ሰዎች አገግመዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- በዩናይትድ ኪንግደም ባለፉት 24 ሰዓት 873 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተድርጓል። አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 17,382 ደርሷል።
- በሆንግ ኮንግ የተጣለው የእንቅስቃሴ ገደብ እስከ MAY 7 ተራዝሟል።
- በዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ 2,500,000 በልጧል።
- በስፔን የሟቾች ቁጥር ከትላንቱ መጨመር አሳይቷል። ባለፉት 24 ሰዓት 430 ሰዎች ሞተዋል። አጠቃላይ በቫይረሱ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 21,282 ደርሷል።
- በሳዑዲ አረቢያ ባለፉት 24 ሰዓት ተጨማሪ 6 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 109 ደርሷል።
- ጀርመን #Oktoberfest2020 ሰርዛለች።
- በዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ከ171,000 በልጠዋል ፤ ከ659,000 በላይ ሰዎች አገግመዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia