ላይቤሪያ የ2 ሰዎችን ሞት ሪፖርት አደረገች!
በላይቤሪያ ባለፉት 24 ሰዓት የ2 ሰዎች ሞት ተመዝግቧል። ከሟቾቹ አንዱ የጤና ባለሞያ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። ከዚህ ቀደም ሪፖርት ከተደረገው ሞት ጋር አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 3 ደርሷል።
በተጨማሪ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 3 በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች መገኘታቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችም አስራ ሶስት (13) ደርሰዋል።
#SamiraSawlani
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በላይቤሪያ ባለፉት 24 ሰዓት የ2 ሰዎች ሞት ተመዝግቧል። ከሟቾቹ አንዱ የጤና ባለሞያ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። ከዚህ ቀደም ሪፖርት ከተደረገው ሞት ጋር አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 3 ደርሷል።
በተጨማሪ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 3 በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች መገኘታቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችም አስራ ሶስት (13) ደርሰዋል።
#SamiraSawlani
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia