TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ላይቤሪያ የ2 ሰዎችን ሞት ሪፖርት አደረገች!

በላይቤሪያ ባለፉት 24 ሰዓት የ2 ሰዎች ሞት ተመዝግቧል። ከሟቾቹ አንዱ የጤና ባለሞያ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። ከዚህ ቀደም ሪፖርት ከተደረገው ሞት ጋር አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 3 ደርሷል።

በተጨማሪ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 3 በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች መገኘታቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችም አስራ ሶስት (13) ደርሰዋል።

#SamiraSawlani
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia