TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#SinopharmCovid19Vaccine

የቻይና መንግስት ለኢትዮጵያ ያበረከተው "ሲኖፋም" የተባለ 300 ሺህ ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ዛሬ ወደ ሀገር ውስጥ ገባ።

ክትባቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣዎ ዢውሃን አስረክበዋል። #MoH

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT