ተጨማሪ መረጃ፦
- ቫይረሱ የተገኘበት ጃፓናዊው ግለሰብ 48 ዓመቱ ነው።
- የካቲት 25 ነው ከቡርኪነፋሶ ወደ አዲስ አበባ የመጣው።
- በሽታው የጀመረው ከ 3 ቀን በፊት ነው።
- ዛሬ ለሊት በሽታው እንዳለበት ተረጋግጧል።
- እስካሁን የከፋ የሚባል የጤና እክል አላጋጠመውም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- ቫይረሱ የተገኘበት ጃፓናዊው ግለሰብ 48 ዓመቱ ነው።
- የካቲት 25 ነው ከቡርኪነፋሶ ወደ አዲስ አበባ የመጣው።
- በሽታው የጀመረው ከ 3 ቀን በፊት ነው።
- ዛሬ ለሊት በሽታው እንዳለበት ተረጋግጧል።
- እስካሁን የከፋ የሚባል የጤና እክል አላጋጠመውም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#ETHIOPIA
በኮሮና ቫይረስ ከተጠቃው 'ጃፓናዊ ግለሰብ' ጋር የቅርብ ንክኪ የነበራቸው ግለሰቦች የመለየትና ክትትል የማድረግ ስራ ተጀምሯል፡፡ ታማሚው ፣ አስቀድሞ በተዘጋጀው የለይቶ ማከሚያ፣ ተገቢው የሕክምና ክትትል እየተደረገለት ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በኮሮና ቫይረስ ከተጠቃው 'ጃፓናዊ ግለሰብ' ጋር የቅርብ ንክኪ የነበራቸው ግለሰቦች የመለየትና ክትትል የማድረግ ስራ ተጀምሯል፡፡ ታማሚው ፣ አስቀድሞ በተዘጋጀው የለይቶ ማከሚያ፣ ተገቢው የሕክምና ክትትል እየተደረገለት ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ፦
"በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ግለሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘቱን አረጋግጠናል፡፡ ግለሰቡ፣ የ48 አመት የጃፓን ዜጋ ሲሆን፣ የካቲት 25/ 2012 ዓ/ም ከቡርኪና ፋሶ ወደ አዲስ አበባ መምጣቱ ታውቋል፡፡ ከበሽተኛው ጋር የቅርብ ንክኪ የነበራቸው ግለሰቦችም የመለየትና ክትትል የማድረግ ስራ ተጀምሯል፡፡ ታማሚው፣ አስቀድሞ በተዘጋጀው የለይቶ ማከሚያ፣ ተገቢው የሕክምና ክትትል እየተደረገለት ሲሆን፣ እስካሁን ባለው ሁኔታ የከፋ የጤና እክል አልገጠመውም፡፡"
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ግለሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘቱን አረጋግጠናል፡፡ ግለሰቡ፣ የ48 አመት የጃፓን ዜጋ ሲሆን፣ የካቲት 25/ 2012 ዓ/ም ከቡርኪና ፋሶ ወደ አዲስ አበባ መምጣቱ ታውቋል፡፡ ከበሽተኛው ጋር የቅርብ ንክኪ የነበራቸው ግለሰቦችም የመለየትና ክትትል የማድረግ ስራ ተጀምሯል፡፡ ታማሚው፣ አስቀድሞ በተዘጋጀው የለይቶ ማከሚያ፣ ተገቢው የሕክምና ክትትል እየተደረገለት ሲሆን፣ እስካሁን ባለው ሁኔታ የከፋ የጤና እክል አልገጠመውም፡፡"
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ተጨማሪ መረጃ፦
- ትላንት Positive ሆኖ የተገኘው ጃፓናዊው ግለሰብ የመጀመሪያው የጉዞ ታሪክ የሚያሳየው ከጃፓን እንደተነሳ ነው።
- FEBRUARY 23 ቡርኪነፋሶ ገብቷል። MARCH 4 ደግሞ አዲስ አበባ ገብቷል።
- አዲስ አበባ ከገባ በኃላ በMARCH 9 ከ5 ቀን በኃላ ምልክት ማሳየት ስለጀመረ ጤና ተቋም ይሄዳል፤ በዚህም ወቅት ለህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጥቆማ ይደርሰዋል።
- የፈጣንሽ ምላሽ የሚሰጠው ግብረ ኃይል ለጃፓናዊው የሚያስፈልገውን ምርመራና ክትትል ካደረገ በኃላ በለይቶ ማቆያ ጣቢያ ውስጥ እንዲቆይ ተደርጓል።
- በትላንትናው ዕለት እዛው የለይቶ ማቆያ ጣቢያ እያለ ናሙናው ተሰርቶ ቫይረሱ እንዳለበት ተረጋግጧል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- ትላንት Positive ሆኖ የተገኘው ጃፓናዊው ግለሰብ የመጀመሪያው የጉዞ ታሪክ የሚያሳየው ከጃፓን እንደተነሳ ነው።
- FEBRUARY 23 ቡርኪነፋሶ ገብቷል። MARCH 4 ደግሞ አዲስ አበባ ገብቷል።
- አዲስ አበባ ከገባ በኃላ በMARCH 9 ከ5 ቀን በኃላ ምልክት ማሳየት ስለጀመረ ጤና ተቋም ይሄዳል፤ በዚህም ወቅት ለህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጥቆማ ይደርሰዋል።
- የፈጣንሽ ምላሽ የሚሰጠው ግብረ ኃይል ለጃፓናዊው የሚያስፈልገውን ምርመራና ክትትል ካደረገ በኃላ በለይቶ ማቆያ ጣቢያ ውስጥ እንዲቆይ ተደርጓል።
- በትላንትናው ዕለት እዛው የለይቶ ማቆያ ጣቢያ እያለ ናሙናው ተሰርቶ ቫይረሱ እንዳለበት ተረጋግጧል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ለጊዜው ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች፦
- በጣም የሚጨናነቅ ቦታዎች ላይ አለመገኘት ይመከራል።
- አውቶብሶች ፣ የህዝብ ትራንስፖርት ላይ መስኮቶች እንዲከፈቱ እና አየር እንዲገባ ማድረግ ተገቢ ነው።
- በተቻለ መጠን የተጨናነቀ አውቶብስ ፣ ሌሎችም የትራንስፖርት አማራጮችን ከመጠቀም መቆጠብ ያስፈልጋል።
- በተጨናነቁ የህዝብ ትራንስፖርቶች ከመጠቀም ይልቅ ከተቻለ በእግር መሄድ ይመከራል።
- የጉንፋን ስሜት፣ ትኩሳት፣ ህመም የሚሰማችሁ ሰዎች ትልልቅ ስብሰባዎች ላይ ከመገኘት ተቆጠቡ። በተጨማሪ ወደስራም፣ ወደ ትምህርት ቤትም ባይሄዱ ይመከራል።
#ሼር #SHARE
#DrLiaTadesse
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- በጣም የሚጨናነቅ ቦታዎች ላይ አለመገኘት ይመከራል።
- አውቶብሶች ፣ የህዝብ ትራንስፖርት ላይ መስኮቶች እንዲከፈቱ እና አየር እንዲገባ ማድረግ ተገቢ ነው።
- በተቻለ መጠን የተጨናነቀ አውቶብስ ፣ ሌሎችም የትራንስፖርት አማራጮችን ከመጠቀም መቆጠብ ያስፈልጋል።
- በተጨናነቁ የህዝብ ትራንስፖርቶች ከመጠቀም ይልቅ ከተቻለ በእግር መሄድ ይመከራል።
- የጉንፋን ስሜት፣ ትኩሳት፣ ህመም የሚሰማችሁ ሰዎች ትልልቅ ስብሰባዎች ላይ ከመገኘት ተቆጠቡ። በተጨማሪ ወደስራም፣ ወደ ትምህርት ቤትም ባይሄዱ ይመከራል።
#ሼር #SHARE
#DrLiaTadesse
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የማስክ ጉዳይን በሚመለከት፦
- ይሄ በሽታ ተከሰተ ማለት ሁሉም ማስክ ያድርግ ማለት አይደለም።
- አሁን ባለው ሁኔታ ማስክ ማደረግ የሚጠበቅባቸው ሰዎች ዋነኛዎቹ በኮሮና ቫይረስ በሽታ የተያዙ ፣ የጉንፋን መሰል ምልክቶች የሚታይባቸው ፣ የማሳል ፣ ትኩሳት ያለባቸው ሰዎች ወደሌላ እንዳያስተላልፉ ማስክ እንዲያደርጉ ያስፈልጋል።
- በኮሮና ቫይረስ ለሚጠረጠሩ ሰዎች የህክምና ድጋፍ እና ክትትል የሚያደርጉ የጤና ባለሞያዎችም ማስክ መጠቀም አለባቸው።
#DrLiaTadesse
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- ይሄ በሽታ ተከሰተ ማለት ሁሉም ማስክ ያድርግ ማለት አይደለም።
- አሁን ባለው ሁኔታ ማስክ ማደረግ የሚጠበቅባቸው ሰዎች ዋነኛዎቹ በኮሮና ቫይረስ በሽታ የተያዙ ፣ የጉንፋን መሰል ምልክቶች የሚታይባቸው ፣ የማሳል ፣ ትኩሳት ያለባቸው ሰዎች ወደሌላ እንዳያስተላልፉ ማስክ እንዲያደርጉ ያስፈልጋል።
- በኮሮና ቫይረስ ለሚጠረጠሩ ሰዎች የህክምና ድጋፍ እና ክትትል የሚያደርጉ የጤና ባለሞያዎችም ማስክ መጠቀም አለባቸው።
#DrLiaTadesse
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ጠቃሚ ምክሮች፦
- ሳል ወይም ትኩሳት ካለው ግለሰብ ቢያንስ ሁለት የአዋቂ እርምጃ ርቀት ያህል መራቅ
- እጅዎን በአግባቡ ሳይታጠቡ አይንና አፍንጫዎን አይንኩ
- ከሰዎችጋር አይጨባበጡ፣
- እጅን በንጹህ ውሃና ሳሙና አዘውትረው ይታጠቡ፣
- ሰዎች ወደ በሚበዙባቸው ቦታዎች በተለይም የህመም ስሜት ካልዎት አይሂዱ፣
- በሚያነጥሱበት እና በሚያስሉበት ጊዜ አፍና አፍንጫዎን በሶፍት ወይም ክርንዎን አጥፈው በመጠቀም ወደ ሌሎች እንዳያስተላልፉ ይጠንቀቁ፣ የተጠቀሙበትን ሶፍትና ተመሳሳይ ነገሮች በቆሻሻ ክዳን ባላቸው ማጠራቀሚያ ያስወግዱ፣
- በስራ ቦታ፣በትራንስፖርት እና መኖሪያ ወይም የመኝታ ክፍል መስኮት በመክፈት በቂ አየር እንዲኖር ያድርጉ፣
- መረጃዎችን ከአስተማማኝ ምንጮች ብቻ በመቀበል፣ የተሳሳቱ መረጃዎች የሚያስከትሉትን መደናገር እና ፍርሀት እርሶም ይከላከሉ!
#ሼር #SHARE
#ጤናሚኒስቴር
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- ሳል ወይም ትኩሳት ካለው ግለሰብ ቢያንስ ሁለት የአዋቂ እርምጃ ርቀት ያህል መራቅ
- እጅዎን በአግባቡ ሳይታጠቡ አይንና አፍንጫዎን አይንኩ
- ከሰዎችጋር አይጨባበጡ፣
- እጅን በንጹህ ውሃና ሳሙና አዘውትረው ይታጠቡ፣
- ሰዎች ወደ በሚበዙባቸው ቦታዎች በተለይም የህመም ስሜት ካልዎት አይሂዱ፣
- በሚያነጥሱበት እና በሚያስሉበት ጊዜ አፍና አፍንጫዎን በሶፍት ወይም ክርንዎን አጥፈው በመጠቀም ወደ ሌሎች እንዳያስተላልፉ ይጠንቀቁ፣ የተጠቀሙበትን ሶፍትና ተመሳሳይ ነገሮች በቆሻሻ ክዳን ባላቸው ማጠራቀሚያ ያስወግዱ፣
- በስራ ቦታ፣በትራንስፖርት እና መኖሪያ ወይም የመኝታ ክፍል መስኮት በመክፈት በቂ አየር እንዲኖር ያድርጉ፣
- መረጃዎችን ከአስተማማኝ ምንጮች ብቻ በመቀበል፣ የተሳሳቱ መረጃዎች የሚያስከትሉትን መደናገር እና ፍርሀት እርሶም ይከላከሉ!
#ሼር #SHARE
#ጤናሚኒስቴር
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#COVID19ETHIOPIA
የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘቱ ይፋ ከተደረገ በኃላ በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ ነዋሪዎች የፊት ማስክ እና ጓንት ለመግዛት አንዳንድ ፋርማሲዎች ተሰልፈው ታይተዋል።
በአዲስ አበባ ከሚኖሩ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት እንደተነገረን ከሆነ የፊት ማስክ ላይ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪም አድርገው የሚሸጡ አካላት እንዳሉ አስተውለዋል።
አንዳንድ ፋርማሲዎች ደግሞ ሰሞኑን ሲሸጡ የነበረውን የፊት ማስክ፣ የእጅ ማፅጃ አልኮል እና የመሳሰሉት ነገሮችን የለም፣ ጨርሰናል የማለትም ነገር እየታየባቸው እንደሆነ ተነግሮናል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘቱ ይፋ ከተደረገ በኃላ በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ ነዋሪዎች የፊት ማስክ እና ጓንት ለመግዛት አንዳንድ ፋርማሲዎች ተሰልፈው ታይተዋል።
በአዲስ አበባ ከሚኖሩ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት እንደተነገረን ከሆነ የፊት ማስክ ላይ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪም አድርገው የሚሸጡ አካላት እንዳሉ አስተውለዋል።
አንዳንድ ፋርማሲዎች ደግሞ ሰሞኑን ሲሸጡ የነበረውን የፊት ማስክ፣ የእጅ ማፅጃ አልኮል እና የመሳሰሉት ነገሮችን የለም፣ ጨርሰናል የማለትም ነገር እየታየባቸው እንደሆነ ተነግሮናል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#COVID19ETHIOPIA
መደናገጥ እና አጉል ፍራቻዎች ከበሽታው እኩል አደገኛ መሆናቸውን ሁሉም አውቆ በተረጋጋ ሁኔታ የሚተላለፉትን የጥንቃቄ መልዕክቶች ተግባራዊ ሊያደርግ ይገባል።
አንዳንድ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች በምንም ሁኔታ ለህዝቡ የሚራሩ አይመስሉምና ከዩትዩብ ገንዘብ ለማግኘት ሲባል እየተሰራጩ የሚገኙ ሀሰተኛ መረጃዎች እንዳያሸብሯቹ ተጠንቀቁ።
ከጤና ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ውጪ የሚሰራጩ በርካታ ሀሰተኛ መረጃዎች አሉና ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እንመክራለን።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
መደናገጥ እና አጉል ፍራቻዎች ከበሽታው እኩል አደገኛ መሆናቸውን ሁሉም አውቆ በተረጋጋ ሁኔታ የሚተላለፉትን የጥንቃቄ መልዕክቶች ተግባራዊ ሊያደርግ ይገባል።
አንዳንድ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች በምንም ሁኔታ ለህዝቡ የሚራሩ አይመስሉምና ከዩትዩብ ገንዘብ ለማግኘት ሲባል እየተሰራጩ የሚገኙ ሀሰተኛ መረጃዎች እንዳያሸብሯቹ ተጠንቀቁ።
ከጤና ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ውጪ የሚሰራጩ በርካታ ሀሰተኛ መረጃዎች አሉና ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እንመክራለን።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#COVID19
ትላንት ጎረቤታችን ሱዳን ውስጥ አንድ ግለሰብ ህይወቱ አልፏል ፤ ይህ ግለሰብ በኮሮና ቫይረስ ተይዞ እንደነበረ ሀገሪቱ አስታውቃለች፡፡
ህይወቱ ያለፈው ግለሰብ በዚህ ወር የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስን ጎብኝቶ እንደነበረ ነበረና ሀሙስ እለት ህይወቱ ማለፉ ነው የታወቀው፡፡
በ50ዎቹ ዕድሜ ውስጥ የነበረው ግለሰብ በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ውስጥ መሞቱን የአገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡
#ሮይተርስ #ኢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ትላንት ጎረቤታችን ሱዳን ውስጥ አንድ ግለሰብ ህይወቱ አልፏል ፤ ይህ ግለሰብ በኮሮና ቫይረስ ተይዞ እንደነበረ ሀገሪቱ አስታውቃለች፡፡
ህይወቱ ያለፈው ግለሰብ በዚህ ወር የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስን ጎብኝቶ እንደነበረ ነበረና ሀሙስ እለት ህይወቱ ማለፉ ነው የታወቀው፡፡
በ50ዎቹ ዕድሜ ውስጥ የነበረው ግለሰብ በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ውስጥ መሞቱን የአገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡
#ሮይተርስ #ኢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
በአፍሪካ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ሰዎች ቁጥር፦ • ግብፅ - 80 ሰዎች • አልጄሪያ - 26 ሰዎች • ደቡብ አፍሪካ - 16 ሰዎች • ቱኒዝያ - 13 ሰዎች • ሞሮኮ - 6 ሰዎች • ሴኔጋል - 10 ሰዎች • ካሜሮን - 2 ሰዎች • ናይጄሪያ - 2 ሰዎች • ቡርኪነፋሶ - 2 ሰዎች • ጋና - 2 ሰዎች • ቶጎ - 1 ሰው • ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ - 1 ሰው • አይቮሪኮስት - 1 ሰው •…
አጫጭር መረጃዎች፦
- ኢትዮጵያና ሱዳን የኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ኬዝን ሪፖርት ማድረጋቸውን ተከትሎ በአጠቃላይ አፍሪካ ውስጥ የኮሮና ቫይረስ የሚግኝባቸው ሀገራት 17 ደርሰዋል።
- በዛሬው ዕለት በደቡብ አፍሪካ ተጨማሪ 8 ሰዎች በቫይረሱ መጠቃታቸው ሪፖርት በመደረጉ በሀገሪቱ የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር ወደ 24 ከፍ ብሏል።
- በDRC ደግሞ ዛሬ ተጨማሪ 1 የኮሮና ቫይረስ ኬዝ ሪፖርት ተደርጓል። በዚህም DRC ውስጥ ያሉ የኮሮና ተጠቂዎች 2 ሆነዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- ኢትዮጵያና ሱዳን የኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ኬዝን ሪፖርት ማድረጋቸውን ተከትሎ በአጠቃላይ አፍሪካ ውስጥ የኮሮና ቫይረስ የሚግኝባቸው ሀገራት 17 ደርሰዋል።
- በዛሬው ዕለት በደቡብ አፍሪካ ተጨማሪ 8 ሰዎች በቫይረሱ መጠቃታቸው ሪፖርት በመደረጉ በሀገሪቱ የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር ወደ 24 ከፍ ብሏል።
- በDRC ደግሞ ዛሬ ተጨማሪ 1 የኮሮና ቫይረስ ኬዝ ሪፖርት ተደርጓል። በዚህም DRC ውስጥ ያሉ የኮሮና ተጠቂዎች 2 ሆነዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከባህር ዳር - ጎንደር የሚታየው አቧራማ ጭጋግ!
ከዛሬ ከባሕር ዳር እስከ ጎንደር አካባቢ የሚታዬው አቧራማ ጭጋግ የተነሳው ከሱዳን መሆኑን የምዕራብ አማራ ሚትዮሮሎጂ አገልግሎት ማዕከል ለአብመድ አስታውቋል።
አቧራማው ጭጋግ የአየር ሁኔታ መንስኤው ሱዳን አካባቢ የሚስተዋለው ከፍተኛ ደረቃማና ሞቃታማ የአየር ሁኔታ የፈጠረው ነው፡፡
እንደዚህ ዓይነት የአየር ሁኔታ መለዋወጥ ሲያጋጥም የማጅራት ገትር በሽታ መንስኤ ሊሆን ስለሚችል ንጽሕናን በመጠበቅ ሕብረተሰቡ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርግም አቶ ጥላሁን መክረዋል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከዛሬ ከባሕር ዳር እስከ ጎንደር አካባቢ የሚታዬው አቧራማ ጭጋግ የተነሳው ከሱዳን መሆኑን የምዕራብ አማራ ሚትዮሮሎጂ አገልግሎት ማዕከል ለአብመድ አስታውቋል።
አቧራማው ጭጋግ የአየር ሁኔታ መንስኤው ሱዳን አካባቢ የሚስተዋለው ከፍተኛ ደረቃማና ሞቃታማ የአየር ሁኔታ የፈጠረው ነው፡፡
እንደዚህ ዓይነት የአየር ሁኔታ መለዋወጥ ሲያጋጥም የማጅራት ገትር በሽታ መንስኤ ሊሆን ስለሚችል ንጽሕናን በመጠበቅ ሕብረተሰቡ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርግም አቶ ጥላሁን መክረዋል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በተጨማሪ የትግራይ ምዕራባዊ ፣ ሰሜናዊ ምዕራብ እና ማዕከላዊ ዞኖች ዛሬ በኣቧራ አውሎንፋስ ተሸፍነው ነበር።
PHOTO : ENA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
PHOTO : ENA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኮሮና ቫይረስ በሽታ መከላከያ መንገዶች፦
- የኮሮና ቫይረስ በሽታ ምልክት ከሚያሳዩ ሰዎች መራቅ
- ባልታጠበ እጅ አይን፣ አፍንጫ እና አፍን አለመንካት
- እጅን በንፁህ ውሃ እና ሳሙና በደንብ መታጠብ
ይህን መልዕክት ለምታውቁት ሁሉ አጋሩ!
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- የኮሮና ቫይረስ በሽታ ምልክት ከሚያሳዩ ሰዎች መራቅ
- ባልታጠበ እጅ አይን፣ አፍንጫ እና አፍን አለመንካት
- እጅን በንፁህ ውሃ እና ሳሙና በደንብ መታጠብ
ይህን መልዕክት ለምታውቁት ሁሉ አጋሩ!
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በነገራችን ላይ በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው ጃፓናዊ ጋር የቅርብ ግንኙነት የነበራቸው 25 ሰዎች ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
ምንም እንኳን በዚህ 25 ሰዎች ጉዳይ ላይ በጤና ሚኒስቴር ምንም አይነት መረጃ ባይሰጥም አንዳንድ የማህበራዊ ሚዲያዎች ሀሰተኛ መረጃዎችን እያሰራጩ ስለሆነ ጥንቃቄ ይደረግ።
በዚህ አጋጣሚ 'ጤና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከሚገለገሉባቸው ይፋዊ የማህበራዊ ገፆች ውጭ ሌሎች 'Corona Virus Update'፣ ኮሮና ቫይረስ መረጃ' እየተባሉ እየተከፈቱ ያሉት አዳዲስ ገፆች በመንግስት እውቅና የሌላቸው እንደሆኑ እንጠቁማለን።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ምንም እንኳን በዚህ 25 ሰዎች ጉዳይ ላይ በጤና ሚኒስቴር ምንም አይነት መረጃ ባይሰጥም አንዳንድ የማህበራዊ ሚዲያዎች ሀሰተኛ መረጃዎችን እያሰራጩ ስለሆነ ጥንቃቄ ይደረግ።
በዚህ አጋጣሚ 'ጤና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከሚገለገሉባቸው ይፋዊ የማህበራዊ ገፆች ውጭ ሌሎች 'Corona Virus Update'፣ ኮሮና ቫይረስ መረጃ' እየተባሉ እየተከፈቱ ያሉት አዳዲስ ገፆች በመንግስት እውቅና የሌላቸው እንደሆኑ እንጠቁማለን።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ፋርማሲ ቤቶችም ተገቢው ቁጥጥር ይደረግባቸው!
"እንደኮሮና ቫይረስ ሁሉ አጋጣሚውን እንደ ዕድል መጠቀም በሚፈልጉ የፋርማሲ ቤቶችም ተገቢው ቁጥጥር ሊደረግ ይገባል። የሳኒታይዘር ፣ ማስክና ግላቭ ዋጋ በመዲናችን አዲስ አበባ በከፍተኛ ሁኔታ አሻቅቧል።" - ምታቸው ጌታቸው
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"እንደኮሮና ቫይረስ ሁሉ አጋጣሚውን እንደ ዕድል መጠቀም በሚፈልጉ የፋርማሲ ቤቶችም ተገቢው ቁጥጥር ሊደረግ ይገባል። የሳኒታይዘር ፣ ማስክና ግላቭ ዋጋ በመዲናችን አዲስ አበባ በከፍተኛ ሁኔታ አሻቅቧል።" - ምታቸው ጌታቸው
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
አጫጭር መረጃዎች፦
- ፈረንሳይ እና ቤልጂየም ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ቢያንስ ለአራት ሳምንት ሃገራቱ ዉስጥ ያሉትን ትምህርት ቤቶችን እና የሕፃናት መዋያዎችን እንደሚዘጉ አሳዉቀዋል።
- ፈረንሳይ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የተለያዩ ከፍተኛ ተቋማት እና ዩንቨርስቲዎችን እንደምትዘጋ አሳዉቃለች።
- ቤልጂየም ዉስጥ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ቡና ቤቶች የምግብ ቤቶች እና ሆቴሎች ሁሉ እንደሚዘጉ ይፋ ሆኗል።
- በያዝነዉ ሳምንት መጨረሻ ሜርበልን አዉስትራልያ ሊካሄድ የነበረዉ የመኪና ሽቅድምድም «ፎርሙላ ዋናን» እንደማይካሄድ ተነግሯል።
- ኦስትርያ ከሚቀጥለዉ ሳምንት ጀምሮ በሃገሪቱ ዉስጥ ያሉ በርካታ ሱቆችን እንደምትዘጋ አስታውቃለች። ከሱቆች መዘጋት በተጨማሪ ለጉብኝት ሃገሪቱ የገቡ የዉጭ ሃገር ሰዎች ወደ ሃገራቸዉ መመለስ እንደሚችሉ ተነግሯል።
- በኦስትርያ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ የምግብ ቤቶች ቡናቤቶች የስራ ሰዓት እስከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ብቻ ነዉ። ከዚህ ሌላ የምግብ ሸቀጥ መደብሮች የመድሃኒት መሸጫ ሱቆች እንዲሁም ፖስታ ቤቶች አገልግሎታቸዉን ይቀጥላሉ።
ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ሬድዮ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- ፈረንሳይ እና ቤልጂየም ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ቢያንስ ለአራት ሳምንት ሃገራቱ ዉስጥ ያሉትን ትምህርት ቤቶችን እና የሕፃናት መዋያዎችን እንደሚዘጉ አሳዉቀዋል።
- ፈረንሳይ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የተለያዩ ከፍተኛ ተቋማት እና ዩንቨርስቲዎችን እንደምትዘጋ አሳዉቃለች።
- ቤልጂየም ዉስጥ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ቡና ቤቶች የምግብ ቤቶች እና ሆቴሎች ሁሉ እንደሚዘጉ ይፋ ሆኗል።
- በያዝነዉ ሳምንት መጨረሻ ሜርበልን አዉስትራልያ ሊካሄድ የነበረዉ የመኪና ሽቅድምድም «ፎርሙላ ዋናን» እንደማይካሄድ ተነግሯል።
- ኦስትርያ ከሚቀጥለዉ ሳምንት ጀምሮ በሃገሪቱ ዉስጥ ያሉ በርካታ ሱቆችን እንደምትዘጋ አስታውቃለች። ከሱቆች መዘጋት በተጨማሪ ለጉብኝት ሃገሪቱ የገቡ የዉጭ ሃገር ሰዎች ወደ ሃገራቸዉ መመለስ እንደሚችሉ ተነግሯል።
- በኦስትርያ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ የምግብ ቤቶች ቡናቤቶች የስራ ሰዓት እስከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ብቻ ነዉ። ከዚህ ሌላ የምግብ ሸቀጥ መደብሮች የመድሃኒት መሸጫ ሱቆች እንዲሁም ፖስታ ቤቶች አገልግሎታቸዉን ይቀጥላሉ።
ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ሬድዮ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#COVID19Ethiopia
ጤና ሚኒስቴር ከ8335 በተጨማሪ አማራጭ መረጃ እና ጥቆማ መቀበያዎችን ሊያመቻች እንደሚገባ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት አስገንዝበዋል። በርካታ የቤተሰባችን አባላት ከቫይረሱ ጋር መረጃ ለማግኘት እና ጥቆማም ለመስጠት የስልክ መስመሩን ማግኘት እንዳልቻሉ እየጠቆሙ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ጤና ሚኒስቴር ከ8335 በተጨማሪ አማራጭ መረጃ እና ጥቆማ መቀበያዎችን ሊያመቻች እንደሚገባ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት አስገንዝበዋል። በርካታ የቤተሰባችን አባላት ከቫይረሱ ጋር መረጃ ለማግኘት እና ጥቆማም ለመስጠት የስልክ መስመሩን ማግኘት እንዳልቻሉ እየጠቆሙ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት፦
በአገራችን በዛሬው እለት አንድ ኮሮና ቫይረስ ያለበት ሰው የተገኘ በመሆኑ ህብረተሰቡ እነዚህን ምክሮች በመከተል እራሱን እና ቤተሰቦቹን ከበሽታው እንዲከላከል አሳስባለሁ።
- እጃችንን በውሃ እና በሳሙና አዘውትሮ መታጠብ
- የጉንፋን ምልክት ከታየብን ከቤት አለመውጣት፣ ሰው የሚበዛብት ቦታ አለመሄድ
- ንክኪ የሚያስፈልጋቸው የሰላምታ መንገዶችን መተው
- ሰው በብዛት የሚሰበሰብባቸው ቦታዎች ላይ የሚገኙ ከሆነ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ
- ህብረተሰቡ ሳይደናገጥ በንቃት የራሱን እና የቤተሰቡን ጤና መጠበቅ
#DrAbiyAhmed
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopiaBot
በአገራችን በዛሬው እለት አንድ ኮሮና ቫይረስ ያለበት ሰው የተገኘ በመሆኑ ህብረተሰቡ እነዚህን ምክሮች በመከተል እራሱን እና ቤተሰቦቹን ከበሽታው እንዲከላከል አሳስባለሁ።
- እጃችንን በውሃ እና በሳሙና አዘውትሮ መታጠብ
- የጉንፋን ምልክት ከታየብን ከቤት አለመውጣት፣ ሰው የሚበዛብት ቦታ አለመሄድ
- ንክኪ የሚያስፈልጋቸው የሰላምታ መንገዶችን መተው
- ሰው በብዛት የሚሰበሰብባቸው ቦታዎች ላይ የሚገኙ ከሆነ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ
- ህብረተሰቡ ሳይደናገጥ በንቃት የራሱን እና የቤተሰቡን ጤና መጠበቅ
#DrAbiyAhmed
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopiaBot
TIKVAH-ETHIOPIA
ፋርማሲ ቤቶችም ተገቢው ቁጥጥር ይደረግባቸው! "እንደኮሮና ቫይረስ ሁሉ አጋጣሚውን እንደ ዕድል መጠቀም በሚፈልጉ የፋርማሲ ቤቶችም ተገቢው ቁጥጥር ሊደረግ ይገባል። የሳኒታይዘር ፣ ማስክና ግላቭ ዋጋ በመዲናችን አዲስ አበባ በከፍተኛ ሁኔታ አሻቅቧል።" - ምታቸው ጌታቸው @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#UPDATE
"በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ተገኝቷል" በሚል ከወጣው መረጃ በኋላ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ ነጋዴዎችን የሚቆጣጠር ግብረሀይል ተቋቋመ።
በከተማዋ የንግድ ቢሮ የሚመራው ግብረሀይሉ ከነገ ጠዋት ጀምሮ ወደ ስራ ይገባል ተብሏል። ባልተገባ መልኩ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑንም ነው የከተማ አስተዳደሩ ያስታወቀው።
ህብረተሰቡ ካልተገባ የዋጋ ጭማሪ እራሱን እንዲጠብቅና በዚህ አይነት መልኩ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ ነጋዴዎችን በተመለከተ ጥቆማ እንዲሰጥ የከተማ አስተዳደሩ አሳስቧል +251 11 155 3343
ምንጭ፦ etv
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ተገኝቷል" በሚል ከወጣው መረጃ በኋላ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ ነጋዴዎችን የሚቆጣጠር ግብረሀይል ተቋቋመ።
በከተማዋ የንግድ ቢሮ የሚመራው ግብረሀይሉ ከነገ ጠዋት ጀምሮ ወደ ስራ ይገባል ተብሏል። ባልተገባ መልኩ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑንም ነው የከተማ አስተዳደሩ ያስታወቀው።
ህብረተሰቡ ካልተገባ የዋጋ ጭማሪ እራሱን እንዲጠብቅና በዚህ አይነት መልኩ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ ነጋዴዎችን በተመለከተ ጥቆማ እንዲሰጥ የከተማ አስተዳደሩ አሳስቧል +251 11 155 3343
ምንጭ፦ etv
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia