TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.3K photos
1.58K videos
216 files
4.33K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ተጨማሪ መረጃ ከታርጫ፦

ለጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ አቀባበል ለማደረግ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የዳዉሮ ተወላጆች ቀድመዉ ገብተዋል። እንዲሁም ከጅማ ዞን በጅማ ከንቲባ የሚመራዉ ልዑክ ወደ ዳዉሮ ዞን ዋና ከተማ ታርጫ ተንቀሣቅሷል።

ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ከ10 ወረዳ እና ከታርጫ ከተማ አስተዳደር እንድሁም ከተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ ዜጎች ናቸው አቀባበል እንደሚያደርጉ የሚጠበቀው።

#DawuroZonePR
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia