TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#YohannesBuayalew

አቶ ዮሃንስ ቧያለው አማራ ክልል በስልጣን በቆዩባቸው ዓመታት ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ድጋፍ እንደነበራቸው ዛሬ ከአማራ ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።

አሁንም ቢሆን ለአማራ ክልልም ሆነ ለመላ ኢትዮጵያውያን ሰላም፣ ነፃነትና ብልፅግና እንደሚሰሩ አብራርተዋል፡፡

አዲስ የተሸሙ የአማራ ክልል አመራሮች እውቀትና ልምድ ያላቸው ታታሪ አመራሮች በመሆናቸው ህዝቡ ድጋፉን እንዲያደርግላቸው ጠይቀዋል፡፡

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot