#YohannesBuayalew
አቶ ዮሃንስ ቧያለው አማራ ክልል በስልጣን በቆዩባቸው ዓመታት ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ድጋፍ እንደነበራቸው ዛሬ ከአማራ ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።
አሁንም ቢሆን ለአማራ ክልልም ሆነ ለመላ ኢትዮጵያውያን ሰላም፣ ነፃነትና ብልፅግና እንደሚሰሩ አብራርተዋል፡፡
አዲስ የተሸሙ የአማራ ክልል አመራሮች እውቀትና ልምድ ያላቸው ታታሪ አመራሮች በመሆናቸው ህዝቡ ድጋፉን እንዲያደርግላቸው ጠይቀዋል፡፡
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
አቶ ዮሃንስ ቧያለው አማራ ክልል በስልጣን በቆዩባቸው ዓመታት ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ድጋፍ እንደነበራቸው ዛሬ ከአማራ ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።
አሁንም ቢሆን ለአማራ ክልልም ሆነ ለመላ ኢትዮጵያውያን ሰላም፣ ነፃነትና ብልፅግና እንደሚሰሩ አብራርተዋል፡፡
አዲስ የተሸሙ የአማራ ክልል አመራሮች እውቀትና ልምድ ያላቸው ታታሪ አመራሮች በመሆናቸው ህዝቡ ድጋፉን እንዲያደርግላቸው ጠይቀዋል፡፡
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot