TIKVAH-ETHIOPIA
የሜቴክና አብን አመራሮች ከእስር ከሚለቀቁት ውስጥ ናቸው! ነገ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአንባቢያን የምትቀርበው "ሲራራ" ጋዜጣ በፊት ለፊት ገጿ ላይ ተከታዩን መረጃ ይዛለች፦ ከሰሞኑን ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ ከለውጡ በኃላ በተለያዩ አካባቢዎች በወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩትን የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት ሲባል ጉዳያቸው በአግባቡ በህግ ታይቶ እንዲለቀቁ አቅጣጫ መቀመጡን መግለፃቸው አይዘነጋም። ጠቅላይ…
#UPDATE
የኮሎኔል ቢንያም ተወልደ ክስ ይቋረጣል!
የኮሎኔል ቢኒያም ተወልደ ጠበቃ የሆኑት አቶ ኃይለሥላሴ ገብረመድህን ዛሬ አመሻሽ ላይ ለቢቢሲ የዜና አውታር በሰጡት መረጃ ፤ ኮሌኔል ቢኒያም ተወልደን ጨምሮ የሜቴክ ተከሳሾችም ክሳቸው ይቋረጣል የሚል መረጃ እንደደረሳቸው ጠቁመዋል።
ከትላንት በስቲያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአንባቢያን የቀረበችው 'ሲራራ ጋዜጣ' ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር ከሚፈቱት ዜጎች መካከል የሜቴክ እና የአብን አመራሮች እንደሚገኙበት ገልፃ ነበር። መረጀውን ከላይ ተመልከቱ።
#BBC #ሲራራ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኮሎኔል ቢንያም ተወልደ ክስ ይቋረጣል!
የኮሎኔል ቢኒያም ተወልደ ጠበቃ የሆኑት አቶ ኃይለሥላሴ ገብረመድህን ዛሬ አመሻሽ ላይ ለቢቢሲ የዜና አውታር በሰጡት መረጃ ፤ ኮሌኔል ቢኒያም ተወልደን ጨምሮ የሜቴክ ተከሳሾችም ክሳቸው ይቋረጣል የሚል መረጃ እንደደረሳቸው ጠቁመዋል።
ከትላንት በስቲያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአንባቢያን የቀረበችው 'ሲራራ ጋዜጣ' ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር ከሚፈቱት ዜጎች መካከል የሜቴክ እና የአብን አመራሮች እንደሚገኙበት ገልፃ ነበር። መረጀውን ከላይ ተመልከቱ።
#BBC #ሲራራ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia