TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.5K photos
1.52K videos
215 files
4.13K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Fake News Alert‼️

የለገጣፎ ከንቲባ ወ/ሮ #ሀቢባ_ሲራጅ ዛሬ #ዋንጫ የተሸለሙት የከተሞች የአትሌቲክስ ክለብ በማቋቋም ጥረት ከኦሮሚያ 3ኛ ደረጃን አግኝተው ነው። ሰሞኑን በለጋጣፎ በወሰደችዉ እርምጃ ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ሽልማት ተበረከተላት በሚል በማህበራዊ ሚዲያ እየተሽከረከረ ያለው ወሬ ፌክ ኒውስ ነው።

ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia