Fake News Alert‼️
የለገጣፎ ከንቲባ ወ/ሮ #ሀቢባ_ሲራጅ ዛሬ #ዋንጫ የተሸለሙት የከተሞች የአትሌቲክስ ክለብ በማቋቋም ጥረት ከኦሮሚያ 3ኛ ደረጃን አግኝተው ነው። ሰሞኑን በለጋጣፎ በወሰደችዉ እርምጃ ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ሽልማት ተበረከተላት በሚል በማህበራዊ ሚዲያ እየተሽከረከረ ያለው ወሬ ፌክ ኒውስ ነው።
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የለገጣፎ ከንቲባ ወ/ሮ #ሀቢባ_ሲራጅ ዛሬ #ዋንጫ የተሸለሙት የከተሞች የአትሌቲክስ ክለብ በማቋቋም ጥረት ከኦሮሚያ 3ኛ ደረጃን አግኝተው ነው። ሰሞኑን በለጋጣፎ በወሰደችዉ እርምጃ ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ሽልማት ተበረከተላት በሚል በማህበራዊ ሚዲያ እየተሽከረከረ ያለው ወሬ ፌክ ኒውስ ነው።
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia