TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ግብፅ

የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል–ሲሲ ኢትዮጵያ ታላቁን የኅዳሴ ግድብ ለመገንባት ስትነሳ አመርቂ ጥናት #አልሰራችም ሲሉ ከሰዋል። በግድቡ ላይ የሚደረገው ድርድር ፈቅ ሳይል መቀጠሉ በቀጠናው መረጋጋት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል ሲሉ #አስጠንቅቀዋል

የግብፁ ፕሬዘዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ በተባበሩት መንግስታት መደበኛ ጉባኤ ያላይ ያደረጉትን ንግግር ከዚህ በታች በምታገኙት የዩትዩብ ሊንክ ገብታችሁ ማድመጥ ትችላላችሁ፦ "President Abdel Fattah el-Sisi Speech at 74th UN General Assembly" https://youtu.be/ibx4s7ZAs78

ከ12ኛው ደቂቃ ጀምሮ...

Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🥰1