TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59K photos
1.5K videos
211 files
4.07K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ፎቶ ፦ የ2017 ዓ/ም የኢሬቻ ሆራ አርሰዲ በዓል ዋዜማ በቢሾፍቱ ከተማ #Irreechaa2017 #HoraaHarsadee

Photo Credit - Visit Oromia

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር ተጠናቋል " - ፖሊስ

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ፤ ዛሬ በቢሾፍቱ የተከበረው የኢሬቻ ' ሆራ አርሰዴ ' በዓል በሰላም መጠናቀቁን አሳውቋል።

" በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም ተጠናቋል " ሲል ገልጿል።

በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ ፦
- አባገዳዎች፣
- ሀደሲንቄዎች፣
- ለበዓሉ ታዳሚዎች፣
- ለቢሾፍቱ ከተማ ነዋሪ፣
- ለበዓሉ አዘጋጅ ኮሚቴ
- ለወጣቶች እንዲሁም ደግሞ ኃላፊነታቸውን በትጋት ለተወጡ የፀጥታና ደኅንነት አካላት ምስጋና አቅርቧል።

#Irreechaa2017 #HoraaHarsadee

@tikvahethiopia