#BODITI
የቦዲቲ ከተማ ወጣቶችና የከተማው ማህበረሰብ የወላይታ ክልል ህገ መንግስታዊ ጥያቄ ምክር ቤት ሳያፀድቅ አመት በመሙላቱ ህዝቡ ምክር ቤቱን በማውገዝ በህግ እንድጠየቅና ፌዴሬሽን ምክር ቤት በአስቸካይ የህዝባችንን ጥያቄ እንድመልስ ሰላማዊ በሆነ መልክ እያስተጋባ ይገኛል።
(ወላይታ ዞን ዋና አሰተዳደር)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የቦዲቲ ከተማ ወጣቶችና የከተማው ማህበረሰብ የወላይታ ክልል ህገ መንግስታዊ ጥያቄ ምክር ቤት ሳያፀድቅ አመት በመሙላቱ ህዝቡ ምክር ቤቱን በማውገዝ በህግ እንድጠየቅና ፌዴሬሽን ምክር ቤት በአስቸካይ የህዝባችንን ጥያቄ እንድመልስ ሰላማዊ በሆነ መልክ እያስተጋባ ይገኛል።
(ወላይታ ዞን ዋና አሰተዳደር)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia