#InternationalCrisisGroup
ዐለም ዐቀፉ የግጭት አጥኝ ቡድን (አይሲጄ) ባወጣው ዘለግ ያለ ሪፖርት፣ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የትግራይ እና አማራ ብሎም የኦሮሞ እና አማራ መሪዎች እንዲነጋገሩ ማስቻል አለባቸው፤ ከኦዴፓ አፈንጋጭ ጓዶቻቸውም ጋር መነጋገር አለባቸው ሲል አሳስቧል፡፡ ዐቢይ ለሕወሃት አቀራረባቸውን ይቀይሩ፣ ከምርጫው በፊትም ከሁሉም ፖለቲከኞች እና ሲቪል ማኅበራት ጋር ሰፊ ውይይት ይጀምሩ ሲል መክሯል፡፡ አጋር ሀገራት የኢሕአዴግ አወቃቀር ለውጥ በጥንቃቄ እንዲያዝ እና ፖለቲከኞች ግጭት ቀስቃሽ ንግግር እንዲቆጠቡ ከጀርባ ማግባባት አለባቸው፡፡
https://www.crisisgroup.org/africa/horn-africa/ethiopia/283-keeping-ethiopias-transition-rails
(CrisisGroup - wazemaradio)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ዐለም ዐቀፉ የግጭት አጥኝ ቡድን (አይሲጄ) ባወጣው ዘለግ ያለ ሪፖርት፣ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የትግራይ እና አማራ ብሎም የኦሮሞ እና አማራ መሪዎች እንዲነጋገሩ ማስቻል አለባቸው፤ ከኦዴፓ አፈንጋጭ ጓዶቻቸውም ጋር መነጋገር አለባቸው ሲል አሳስቧል፡፡ ዐቢይ ለሕወሃት አቀራረባቸውን ይቀይሩ፣ ከምርጫው በፊትም ከሁሉም ፖለቲከኞች እና ሲቪል ማኅበራት ጋር ሰፊ ውይይት ይጀምሩ ሲል መክሯል፡፡ አጋር ሀገራት የኢሕአዴግ አወቃቀር ለውጥ በጥንቃቄ እንዲያዝ እና ፖለቲከኞች ግጭት ቀስቃሽ ንግግር እንዲቆጠቡ ከጀርባ ማግባባት አለባቸው፡፡
https://www.crisisgroup.org/africa/horn-africa/ethiopia/283-keeping-ethiopias-transition-rails
(CrisisGroup - wazemaradio)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#InternationalCrisisGroup
የቀድሞዉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ International Crisis Group የተሰዉ ዓለም አቀፍ አጥኚ ተቋም የባላአደራዎች ቦርድ አባል ሆነዉ ተሾሙ።
የግጭት ምክንያቶችን እና መከላከያዎችን የሚያጠናና መፍትሔዎችን የሚጠቁመዉ አጥኚ ተቋም እንዳስታወቀዉ ከቀድሞዉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር በተጨማሪ፣ የአዉሮጳ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ፕሬዝደንትና የሕብረቱ የዉጪ ግንኙነት ኃላፊን ፍደሪካ ሞግሔረኒ የቦርዱ አባል ሆነዉ ተሾመዋል።
አጥኚዉ ተቋም እንዳለዉ ሁለቱ ፖለቲከኞች የዓለም አቀፉን ተቋም መርሕ፣ ሥራና አሰራርን የሚወስነዉ ከተፍኛ አካል አባላት ሆነዉ የተሾሙት ከዚሕ ቀደም በነበራችዉ የዳበረ ፖለቲካዊ ልምድ ነዉ።
https://telegra.ph/DW-12-18
(የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
@tikvahethiopiaBot
የቀድሞዉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ International Crisis Group የተሰዉ ዓለም አቀፍ አጥኚ ተቋም የባላአደራዎች ቦርድ አባል ሆነዉ ተሾሙ።
የግጭት ምክንያቶችን እና መከላከያዎችን የሚያጠናና መፍትሔዎችን የሚጠቁመዉ አጥኚ ተቋም እንዳስታወቀዉ ከቀድሞዉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር በተጨማሪ፣ የአዉሮጳ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ፕሬዝደንትና የሕብረቱ የዉጪ ግንኙነት ኃላፊን ፍደሪካ ሞግሔረኒ የቦርዱ አባል ሆነዉ ተሾመዋል።
አጥኚዉ ተቋም እንዳለዉ ሁለቱ ፖለቲከኞች የዓለም አቀፉን ተቋም መርሕ፣ ሥራና አሰራርን የሚወስነዉ ከተፍኛ አካል አባላት ሆነዉ የተሾሙት ከዚሕ ቀደም በነበራችዉ የዳበረ ፖለቲካዊ ልምድ ነዉ።
https://telegra.ph/DW-12-18
(የጀርመን ድምፅ ሬድዮ)
@tikvahethiopiaBot