#WPDF
የዎላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ዎሕዴግ) ለደቡብ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ሄለን ደበበ በፃፈው ደብዳቤ ለዎላይታ ህዝብ ህገ መንግስታዊ ጥያቄ እጅግ አፋጣኝ የሆነ ህገ መንግስታዊ ምላሽ እንዲሰጥ ጠይቋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የዎላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ዎሕዴግ) ለደቡብ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ሄለን ደበበ በፃፈው ደብዳቤ ለዎላይታ ህዝብ ህገ መንግስታዊ ጥያቄ እጅግ አፋጣኝ የሆነ ህገ መንግስታዊ ምላሽ እንዲሰጥ ጠይቋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia