TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#WPDF

የዎላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ዎሕዴግ) ለደቡብ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ሄለን ደበበ በፃፈው ደብዳቤ ለዎላይታ ህዝብ ህገ መንግስታዊ ጥያቄ እጅግ አፋጣኝ የሆነ ህገ መንግስታዊ ምላሽ እንዲሰጥ ጠይቋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia