TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#GamoZone #EmbassyOfItaly

የጋሞ ዞን ከጣሊያን ኢምባሲ ጋር በመተባበር Italian Trade Agency (ICE) ከተባለ ድርጅት ጋር በአትክልትና ፍራፍሬ ምርት አቅርቦትና ማቀነባበር ዙሪያ ውይይት እየተካደ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ በአትክልትና ፍራፍሬ ማቀነባበር የሚታወቁ ሶስት የጣሊያን ኩባንያዎች (Tropical Food Machinery, CERMAC,MACFIRUT) የተባሉ ድርጅቶች የተሳተፉ ሲሆን የአከባቢውን ምርት ማቀነባበር እና በቀላሉ ለአለም ገበያ ማድረስi በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከዞኑ አመራር፣ ከኢንቨስተሮች እና ህብረት ሥራ ማህበራትና ዩኒየኖች ጋር ተወያይተዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia