አቶ ለማ መደመርን የተቃወሙበት ምክንያት...
"በአጠቃላይ ከመጀመሪያ ጀምሮ እስከ መጨረሻ የፓርቲዎች መዋሃድን በተመለከተ የተለየ ሃሳብ ነው ያለኝ። ከመጀመሪያው ጀምሮ #የማላምንበት መሆኑን ለስራ አስፈፃሚውና ለሁሉም በስፋት ገልጫለሁ። መዋሃዱ ትክክል አይደለም፤ ከሆነም በችኮላ መሆን የለበትም፤ ወቅቱም አይደለም።"
@tikvahethiopia @tsegabwolde
"በአጠቃላይ ከመጀመሪያ ጀምሮ እስከ መጨረሻ የፓርቲዎች መዋሃድን በተመለከተ የተለየ ሃሳብ ነው ያለኝ። ከመጀመሪያው ጀምሮ #የማላምንበት መሆኑን ለስራ አስፈፃሚውና ለሁሉም በስፋት ገልጫለሁ። መዋሃዱ ትክክል አይደለም፤ ከሆነም በችኮላ መሆን የለበትም፤ ወቅቱም አይደለም።"
@tikvahethiopia @tsegabwolde