#update በቃሉ ወረዳ #ደጋንና #ገርባ አካባቢዎች ባሉ ቀበሌዎች የሰብል ማሰባሰብ ተግባግ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ተሳታፊወችም፦
• የደሴ ከተማ ኡለሞች ምክር ቤት እና የደሴ ከተማ እስልምና ቦርድ
• የደሴ ከተማ ሙስሊም ወጣቶች ማህበር
• የወሎ ኡለሞች ምክር ቤትና የወሎ እስልምና ቦርድ
• ሰላም የኮምቦልቻ ሙስሊም ወጣቶች ማህበር
• ወሎ ዩንቨርሲቲ
• የሀርቡ ሙስሊም ወጣቶች የዳእዋ ማእከል
• አማራ ብረታ ብረት
• የወሎ ኮምቦልቻ እግር ኳስ ክለብና ደጋፊ ማህበር
• የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር
• የኮምቦልቻ መሠናዶ ተማሪወችና መምህራን ተሳትፎ በማድረግ መጠነ ሰፊ የሰብል ማሰባሰብ ስራ እየሠሩ ይገኛሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
• የደሴ ከተማ ኡለሞች ምክር ቤት እና የደሴ ከተማ እስልምና ቦርድ
• የደሴ ከተማ ሙስሊም ወጣቶች ማህበር
• የወሎ ኡለሞች ምክር ቤትና የወሎ እስልምና ቦርድ
• ሰላም የኮምቦልቻ ሙስሊም ወጣቶች ማህበር
• ወሎ ዩንቨርሲቲ
• የሀርቡ ሙስሊም ወጣቶች የዳእዋ ማእከል
• አማራ ብረታ ብረት
• የወሎ ኮምቦልቻ እግር ኳስ ክለብና ደጋፊ ማህበር
• የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር
• የኮምቦልቻ መሠናዶ ተማሪወችና መምህራን ተሳትፎ በማድረግ መጠነ ሰፊ የሰብል ማሰባሰብ ስራ እየሠሩ ይገኛሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia