#ድሬደዋ
በድሬደዋ ከተማ ትናንት 1 ሰው የተገደለ ሲሆን ዛሬ ደግሞ 4 ሰዎች ተገድለዋል። የድል ጮራ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር አብዱራሃማን አቡበከር ዛሬ ሰባት ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታላቸው እንደመጡ ለቢቢሲ አስረድተዋል። ለህክምና ከመጡት ሰዎች መካከል 4ቱ ህይወታቸው ማለፉን ተናግረዋል። ዶ/ር አብዱራሃማን "ሰዎቹ በጥይት እና በሌላ ነገር ነው ጉዳት ደርሶባቸው የመጡት" ሲሉ ተናግረዋል።
#BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በድሬደዋ ከተማ ትናንት 1 ሰው የተገደለ ሲሆን ዛሬ ደግሞ 4 ሰዎች ተገድለዋል። የድል ጮራ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር አብዱራሃማን አቡበከር ዛሬ ሰባት ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታላቸው እንደመጡ ለቢቢሲ አስረድተዋል። ለህክምና ከመጡት ሰዎች መካከል 4ቱ ህይወታቸው ማለፉን ተናግረዋል። ዶ/ር አብዱራሃማን "ሰዎቹ በጥይት እና በሌላ ነገር ነው ጉዳት ደርሶባቸው የመጡት" ሲሉ ተናግረዋል።
#BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia