TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.6K photos
1.59K videos
216 files
4.35K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update Ato Addisu Arega said the burning car belongs to the #Shashemene city admin & security depar't. He said news that the car carried explosives were not true. However, Addisu didnt say how the car caught fire.

©AddisStandard
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
#Shashemene Inspire Charity & Development social Association
#SHASHEMENE

በሻሸመኔ ከተማ ተዘግተው የነበሩ መንገዶች በመክፈት ላይ ይገኛሉ። የትራንስፖርት እንቅስቃሴም አልፎ አልፎ ይታያል። ንግድ ቤቶችም መከፈት ጀምረዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Shashemene : በቀን 27/01/2014 ዓ.ም በሻሸመኔ ከተማ የኢትዮጲያ ምግብና መደኃኒት ባለስልጣን የደቡብ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ከሻሸመኔ ጤናና ጤና ነክ የስራ ሂደት ተቆጣጣሪ ጋር በጋራ በመሆን በምግብ ዘይት ላይ የገበያ ቅኝት አድርገው ነበር።

በዚህም ፦
• ከሚመለከተው የተቆጣጣሪ አካል የዘይት ምርት ለማምረት የሚሰጥ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ሳይኖራቸው፤
• የምርት ማሸጊያ መስፈርት ባላሟላ ፣ ንጽህናዉ ባልጠበቀ የአመራረት ሂደት ፤
• ዘይት ለማምረት ምቹ ባልሆነ ቤት ውስጥ የጎመንዘር እህል ዘይት በመጭመቅ እያመረቱ ለህብረተሰቡ እየሸጡ የተገኙ ድርጅቶች ላይ ምርት የማምረት ስራዉን እንዲያቆሙ ተደርጓል።

ድርጅቶቹ ከተመረተው የዘይት ምርትና ለዘይት ምርት የሚገለገሉበት የቅባት እህል (ጎመንዘር) ጋር እንዲታሸጉም ተደርጓል።

በገበያ ቅኝቱ ወቅት ባጠቃላይ በግምት 150 ኩንታል በላይ የጎመንዘር እህል እና #በዛገ_በርሜል የተከማቸ 80 በርሜል ህገወጥ ዘይት አጠቃላይ ግምታዊ ዋጋው 2,244,000 ብር የሚያወጣ ህገወጥ የዘይት ምርት ህብረተሰቡ እንዳይጠቀመው መደረጉም ተገልጿል።

የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ፤ ከድርጅቶቹ ጋር በተያያዘ ቀጣዩ የክትትል ስራ ከኦሮሚያ ጤና ቢሮ ጤ/ጤ/ግ/ጥ/ቁ/የስራ ሂደት እና ከሻሸመኔ ከተማ ጤና ጽ/ቤት ጋር በጋራ ይሰራል ሲል አሳውቋል።

@tikvahethiopia
👍6😢3