#ዛሬ
በአለማቀፉ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት አዘጋጅነት የሚካሄደው ሁለተኛው የአክቲቪስቶች የውይይት መድረክ ዛሬ ይካሄዳል፡፡ በዚህ መድረክ የሚነሱ ሀሳቦችን ለእናንተ የምናደርስ ይሆናል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአለማቀፉ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት አዘጋጅነት የሚካሄደው ሁለተኛው የአክቲቪስቶች የውይይት መድረክ ዛሬ ይካሄዳል፡፡ በዚህ መድረክ የሚነሱ ሀሳቦችን ለእናንተ የምናደርስ ይሆናል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን"በቤይሩት ነዋሪ ኢትዮጵያውያን
.
.
ባለፉት ሰባት ወራት ለሥራ ወደ ሌባኖስ ካቀኑ #ኢትዮጵያዊያን መካከል ሰላሳ አራቱ በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸውን እንዳጡ በሊባኖስ ያሉ የኢትዮጵያዊያንና ሌሎች የበጎ አድራጎት ማህበራት ይፋ አደረጉ።
ለኢትዮጵያዊያኑ ህይወት መጥፋት በአብዛኛው እንደ ምክንያት የሚጠቀሰው በአሰሪዎቻቸው በሚፈጸምባቸው አሰቃቂ ግፍና ጥቃት ሳቢያ ራሳቸውን በማጥፋት እንዲሁም ካሉበት ኢሰብዓዊ የስቃይ ኑሮ ለማምለጥ በሚደርጉት ትግልና ጥረት እንደሆነም ተገልጿል።
ይህ ይፋ የሆነው በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን እየገጠማቸው ያለውን አስከፊ ችግር በተመለከተ "መንግሥት የኢትዮጵያዊያን ሰራተኞችን ሞትና ስቃይን ለማስቆም" አፋጣኝ የሆነ እርምጃ እንዲወሰድ በጠየቁበት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በጻፉት ግልጽ ደብዳቤ ላይ ነው።
"አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን"
"አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን" በማለት በደብዳቤያቸው ላይ ያሰፈሩት ኢትዮጵያዊያኑ በአገሪቱ ያለው ቆንስላ ጽህፈት ቤት ለዜጎቹ ደህንነትና መብት እየሰራ ባለመሆኑ መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ በአጽንኦት ጠይቀዋል። "በኢትዮጵያዊያን ላይ እየደረሰ ስላለው ግፍና ሰቆቃ በይገባኛል ስሜት አገርን ወክሎ በመንቀሳቀስ ረገድ በሌባኖስ ያለው የኢትዮጵያ ቆንስላ ሙሉ ኃላፊነትም ሆነ ግዴታ ቢኖረውም፤ እውነታው ግን ፍጹም ከዚህ የራቀ ነው" በማለት በደብዳቤያቸው ላይ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-10-19
ምንጭ፦ ቢቢሲ አማርኛ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
.
.
ባለፉት ሰባት ወራት ለሥራ ወደ ሌባኖስ ካቀኑ #ኢትዮጵያዊያን መካከል ሰላሳ አራቱ በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸውን እንዳጡ በሊባኖስ ያሉ የኢትዮጵያዊያንና ሌሎች የበጎ አድራጎት ማህበራት ይፋ አደረጉ።
ለኢትዮጵያዊያኑ ህይወት መጥፋት በአብዛኛው እንደ ምክንያት የሚጠቀሰው በአሰሪዎቻቸው በሚፈጸምባቸው አሰቃቂ ግፍና ጥቃት ሳቢያ ራሳቸውን በማጥፋት እንዲሁም ካሉበት ኢሰብዓዊ የስቃይ ኑሮ ለማምለጥ በሚደርጉት ትግልና ጥረት እንደሆነም ተገልጿል።
ይህ ይፋ የሆነው በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን እየገጠማቸው ያለውን አስከፊ ችግር በተመለከተ "መንግሥት የኢትዮጵያዊያን ሰራተኞችን ሞትና ስቃይን ለማስቆም" አፋጣኝ የሆነ እርምጃ እንዲወሰድ በጠየቁበት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በጻፉት ግልጽ ደብዳቤ ላይ ነው።
"አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን"
"አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን" በማለት በደብዳቤያቸው ላይ ያሰፈሩት ኢትዮጵያዊያኑ በአገሪቱ ያለው ቆንስላ ጽህፈት ቤት ለዜጎቹ ደህንነትና መብት እየሰራ ባለመሆኑ መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ በአጽንኦት ጠይቀዋል። "በኢትዮጵያዊያን ላይ እየደረሰ ስላለው ግፍና ሰቆቃ በይገባኛል ስሜት አገርን ወክሎ በመንቀሳቀስ ረገድ በሌባኖስ ያለው የኢትዮጵያ ቆንስላ ሙሉ ኃላፊነትም ሆነ ግዴታ ቢኖረውም፤ እውነታው ግን ፍጹም ከዚህ የራቀ ነው" በማለት በደብዳቤያቸው ላይ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-10-19
ምንጭ፦ ቢቢሲ አማርኛ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#MEDEMER በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተፃፈው “መደመር” መፅሃፍ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ ከ30 በላይ ከተሞች ነው ዛሬ የሚመረቀው። መጽሀፉ ከሚመረቅባቸው ከተሞች መካከል በአዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ጅማ፣ ባህር ዳር፣ ሀዋሳ፣ ድሬዳዋ፣ ጋምቤላ፣ አሶሳ፣ ጅግጅጋ፣ ሰመራ እና ሀረር ከተሞች ይገኙበታል። በአዲስ አበባ የመፅሃፉ ምረቃ በሚከናወንበት ሚሌኒየም አዳራሽ እንግዶች በመግባት ላይ ይገኛሉ። መጽሃፉ በአንድ ሚሊዮን ቅጅ በአማርኛ፣ እንግሊዝኛና ኦሮምኛ ቋንቋዎች በኢትዮጵያና አሜሪካ አገር ነው የታተመው። ከመጽሃፉ የሚገኘው ገቢ ሙሉ ለሙሉ በአገሪቱ ለትምህርት ቤት ግንባታ የሚውል መሆኑም ታውቋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#መደመር_መጽሐፍ
#በድሬዳዋ
#ዛሬ_ይመረቃል
በዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የተፃፈው ‘’መደመር ’’ መጽሐፍ ዛሬ ጥቅምት 8 በኢትዮጵያና በአሜሪካ በሚገኙ 20 ከተሞች የሚመረቅ ሲሆን ድሬዳዋም የዚህው መረዓ ግብር አንዱ አካል ነች። በመደመር መጽሐፍ በአማርኛ ፣ ኦሮምኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች የተፃፈ እንዲሁም አንድ ሚሊዮን ቅጂዎችም የታተመ ሲሆን ይህ መጽሐፉ 300 ብር ዋጋ የተቆረጠለት እና ከሽያጩ የሚገኘው ገቢም በአገሪቷ ላሉ ትምህርት ቤት ግንባታ ይውላል ተብሏል። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ በመጽሐፉ ይዘት ዙሪያ ማብራሪያና ትንተና ይሰጥበታልም ተብሎ ይጠበቃል።
PHOTO: #ተርቢኖስ_ዘደብረ_ሃይል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#በድሬዳዋ
#ዛሬ_ይመረቃል
በዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የተፃፈው ‘’መደመር ’’ መጽሐፍ ዛሬ ጥቅምት 8 በኢትዮጵያና በአሜሪካ በሚገኙ 20 ከተሞች የሚመረቅ ሲሆን ድሬዳዋም የዚህው መረዓ ግብር አንዱ አካል ነች። በመደመር መጽሐፍ በአማርኛ ፣ ኦሮምኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች የተፃፈ እንዲሁም አንድ ሚሊዮን ቅጂዎችም የታተመ ሲሆን ይህ መጽሐፉ 300 ብር ዋጋ የተቆረጠለት እና ከሽያጩ የሚገኘው ገቢም በአገሪቷ ላሉ ትምህርት ቤት ግንባታ ይውላል ተብሏል። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ በመጽሐፉ ይዘት ዙሪያ ማብራሪያና ትንተና ይሰጥበታልም ተብሎ ይጠበቃል።
PHOTO: #ተርቢኖስ_ዘደብረ_ሃይል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
IDA'AMUU
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተፃፈው “መደመር” መፅሃፍ ምረቃ በተለያዩ የክልል ከተሞች እየተካሄደ ነው። መጽሃፉ በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ፣ ጅማ ከተማ፣ በምስራቅ ወለጋ ዞን ደረጃ ነቀምቴ ከተማ እና በሌሎች ከተሞች በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በነቀምቴ ከተማ እየተካሄደ ባለው የመጽሃፍ ምርቃ ላይ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ከፍተኛ የክልሉ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል። እንዲሁም በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ባለው “መደመር” መፅሃፍ ምረቃ ላይም የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ማእከላዊ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋን ጨምሮ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተፃፈው “መደመር” መፅሃፍ ምረቃ በተለያዩ የክልል ከተሞች እየተካሄደ ነው። መጽሃፉ በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ፣ ጅማ ከተማ፣ በምስራቅ ወለጋ ዞን ደረጃ ነቀምቴ ከተማ እና በሌሎች ከተሞች በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በነቀምቴ ከተማ እየተካሄደ ባለው የመጽሃፍ ምርቃ ላይ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ከፍተኛ የክልሉ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል። እንዲሁም በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ባለው “መደመር” መፅሃፍ ምረቃ ላይም የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ማእከላዊ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋን ጨምሮ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"መደመር" የጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ መፅሃፍ በአዲስ አበባ ከተማ በሚሊኒያም አዳራሽ እየተመረቀ ይገኛል።
PHOTO: OBANI
@tsegabwolde @tikvahethiopia
PHOTO: OBANI
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Medemer የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ በሚሊንየም አዳራሽ እየተካሄደ በሚገኘው "መደመር" መፅሃፍ ምርቃት ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሀሳብ ማዕድ!
#ማዳመጥ #መረዳት #መናገር #መግባባት
በዓለማቀፉ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት አዘጋጅነት የሚካሄደው ሁለተኛው የአክቲቪስቶች የውይይት መድረክ በቀነኒሳ ሆቴል ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንዲሁም የሚዲያ ባለሞያዎች በተገኙበት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በውይይቱ መጀመሪያ ላይ አዘጋጁ እንደተናገረው ተጽእኖ ፈጣሪ ሰዎችና አክቲቪስቶችን አቀራርቦ ማወያየት የዝግጅቱ ዋነኛ ዓላማ ነው፡፡ በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት ዶ/ር አደረ አብደላ እንደገለጹት በአክቲቪስቶች መካከል በመደማመጥ ላይ ያተኮረ ሁሉም ሃሳቡን በእኩል ማካፈልና ከተቻለ የጋራ መግባባትን መፍጠር ካልሆነም ልዩነቶችን አቻችሎ ለሀገር ደህንነትና ሰላም በጋራ መቆም ይኖረባቸዋል ብለዋል፡፡ ከዚህም ባለፈ ሌሎች እንዲያደምጡን ብቻ ሳይሆን እኛም ሌሎችን ማድመጥ የምንችልበትን መድረክ ማመቻቸት የዚህ ዓላማ ዋነኛው ዓለማ ነው በማለት አክለው ገልጸዋል፡፡ ፕሮግራሙ አካታች ለማድረግ ጥረት የተደረገ ሲሆን በዚህ ውይይት 12 አክቲቪስቶች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
በመድረኩ የሚነሱ ሃሳቦችን እየተከታተልን እናሳውቃለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ማዳመጥ #መረዳት #መናገር #መግባባት
በዓለማቀፉ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት አዘጋጅነት የሚካሄደው ሁለተኛው የአክቲቪስቶች የውይይት መድረክ በቀነኒሳ ሆቴል ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንዲሁም የሚዲያ ባለሞያዎች በተገኙበት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በውይይቱ መጀመሪያ ላይ አዘጋጁ እንደተናገረው ተጽእኖ ፈጣሪ ሰዎችና አክቲቪስቶችን አቀራርቦ ማወያየት የዝግጅቱ ዋነኛ ዓላማ ነው፡፡ በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት ዶ/ር አደረ አብደላ እንደገለጹት በአክቲቪስቶች መካከል በመደማመጥ ላይ ያተኮረ ሁሉም ሃሳቡን በእኩል ማካፈልና ከተቻለ የጋራ መግባባትን መፍጠር ካልሆነም ልዩነቶችን አቻችሎ ለሀገር ደህንነትና ሰላም በጋራ መቆም ይኖረባቸዋል ብለዋል፡፡ ከዚህም ባለፈ ሌሎች እንዲያደምጡን ብቻ ሳይሆን እኛም ሌሎችን ማድመጥ የምንችልበትን መድረክ ማመቻቸት የዚህ ዓላማ ዋነኛው ዓለማ ነው በማለት አክለው ገልጸዋል፡፡ ፕሮግራሙ አካታች ለማድረግ ጥረት የተደረገ ሲሆን በዚህ ውይይት 12 አክቲቪስቶች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
በመድረኩ የሚነሱ ሃሳቦችን እየተከታተልን እናሳውቃለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Medemer #worabe
በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በዶ/ር አብይ የተፃፈው የመደመር መፅሀፍ የምረቃ ፕሮግራም በደማቅ ሁኔታ በመካሄድ ላይ ነው።
PHOTO: ABDURE/TIKVAH FAMILY/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በዶ/ር አብይ የተፃፈው የመደመር መፅሀፍ የምረቃ ፕሮግራም በደማቅ ሁኔታ በመካሄድ ላይ ነው።
PHOTO: ABDURE/TIKVAH FAMILY/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Medemer #HAWASSA
በአሁኑ ሰዓት በዶ/ር አብይ አህመድ የተጻፈው የመደመር እሳቤ መጽሐፍ በሀዋሳ ከተማና በሲዳማ ዞን አስተባባሪነት በሚሊንየም አዳራሽ በተዘጋጀው መድረክ በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ርስቱ ይርዳውና የሰላም ሚኒስትሪ ወ/ሮ ሙፌርያት እንድሁም የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት እየተመረቀ ይገኛል።
PHOTO: ደግ ሰው/TIKVAH FAMILY/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአሁኑ ሰዓት በዶ/ር አብይ አህመድ የተጻፈው የመደመር እሳቤ መጽሐፍ በሀዋሳ ከተማና በሲዳማ ዞን አስተባባሪነት በሚሊንየም አዳራሽ በተዘጋጀው መድረክ በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ርስቱ ይርዳውና የሰላም ሚኒስትሪ ወ/ሮ ሙፌርያት እንድሁም የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት እየተመረቀ ይገኛል።
PHOTO: ደግ ሰው/TIKVAH FAMILY/
@tsegabwolde @tikvahethiopia