TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59K photos
1.5K videos
211 files
4.07K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ኢሶዲፓ🔝ኢህአዴግ በሕገወጥነትና በአምባገነናዊነት ያዋቀራቸው የመስተዳደር #አከላለሎች ዛሬ ለተፈጠረው የመለያየት ስሜት እና ግጭቶች ዋነኛ ምክንያቶች ናቸው ሲሉ የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ከሰሰ፡፡ መንግሥት ለዚህ ችግር አፋጣኝ መፍትሄ እንደሚፈልግም አሳስቧል፡፡ ሕዝቡ በበኩሉ ለተፈጠሩ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ #በትግስትና #በሕግ አግባብ እንዲታገል ጥሪ አቅርቧል፡፡

©VOA የአማርኛው አገልግሎት
@tsegabwolde @tikvahethiopia