This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የትምህርት መጀመሪያ ጊዜ መራዘሙ ተሰምቷል!
በአዲስ አበባ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ትምህርት የሚጀመረው መስከረም 26 እንደሆነ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ተናግሯል። የትምህርት ቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ #ዘላለም_ሙላቱ የመንግስት ትምህርት ቤቶችን አገልግሎት ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ባለመጠናቀቃቸው ትምህርት መጀመሪያ ጊዜው መራዘሙን ለሸገር ራድዮ 102.1 ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ትምህርት የሚጀመረው መስከረም 26 እንደሆነ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ተናግሯል። የትምህርት ቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ #ዘላለም_ሙላቱ የመንግስት ትምህርት ቤቶችን አገልግሎት ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ባለመጠናቀቃቸው ትምህርት መጀመሪያ ጊዜው መራዘሙን ለሸገር ራድዮ 102.1 ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia