TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
214 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የትምህርት መጀመሪያ ጊዜ መራዘሙ ተሰምቷል!

በአዲስ አበባ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ትምህርት የሚጀመረው መስከረም 26 እንደሆነ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ተናግሯል። የትምህርት ቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ #ዘላለም_ሙላቱ የመንግስት ትምህርት ቤቶችን አገልግሎት ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ባለመጠናቀቃቸው ትምህርት መጀመሪያ ጊዜው መራዘሙን ለሸገር ራድዮ 102.1 ገልፀዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia