TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59K photos
1.5K videos
211 files
4.08K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#NEW

ማስታወቂያ!

የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሜዲካል ማይክሮ ባይሎጂ በድህረ ምረቃ መርሃ ግብር መማር የሚፈልጉ ተማሪዎችን ማስተማር ይፈልጋል፡፡

በትምህርት መስኩ ለመማር የሚያስፈልገው መስፈርት፡-

• የመጀመሪያ ዲግሪ በሜዲካል ላብራቶሪ ቴክኖሎጂ ወይም ቨተርነሪ ሜዲስን ወይም በህክምና ዲግሪ ያለው ያላት

ተመዝጋቢዎች በምዝገባ ወቅት የሚከተሉትን ማስረጃ ይዘው መቅረብ አለባቸው፦

• የመጀመሪያ ዲግሪ ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ
• ስቱደንት ኮፒኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ
• አንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ
• ከመንግስት ተቋም ለምትመጡ የስፖንሰር ሺፕ ደብዳቤ
• በግል ለመማር የሚፈልጉ ኮሌጁ የሚጠይቀውን ወጪ መክፈል አለባቸው
የምዝገባ ቀን፡ ከነሐሴ 29 ቀን 2011 እስከ መስከረም 6 ቀን 2012

የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ
ሪጅስተራር ጽሕፈት ቤት

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NEW

ማስታወቂያ!

የ12ኛ ክፍል ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ላቀረባችሁ ተፈታኞች፦

"በ2011 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈትናችሁ በውጤታችችሁ ላይ ቅሬታ ያቀረባችሁ ተፈታኞች #የቅሬታችሁን ፍሬ ሃሳብ አብዛኞቹን አይተናል። ከዚህ በመቀጠልም የምንሰጣችሁን #የቅሬታችሁን ምላሽ በተመለከተ በድረገፃችን www.neaea.gov.et:8080 በኩል የምናሳውቃችሁ ሲሆን እንደተለመደው የመፈተኛ ቁጥራችሁን በማስተገባት ታዩታላችሁ። ይህም ከዛሬ ጀምሮ የሚለቀቅ ስለሆነ በትዕግስት እንድትጠብቁ እንጠይቃለን።"

የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ

ፎቶ: የተማሪዎች
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#New⬆️ "...ወደ ክቡር ስራችሁ ትመለሱ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን!!" #ድሬዳዋ_ናሽናል_ሲሚንቶ #DIREDAWA

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NEW

ASTU/AASTU የመምዝገቢያ መስፈርቶች!

በ2012 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን መከታተል ለሚፈልጉ በ2011 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የወሰዱና ከታች የተጠቀሱትን ዝርዝር መስፈርቶች የሚያሟሉ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በቀጥታ (online) በመስጠት መቀበል ይፈልጋሉ፡፡

የምዝገባ ጊዜ፡-

ከጳጉሜ 2 / 2011 ዓ.ም እስከ መስከረም 5 ቀን 2012 ዓ.ም

ምዝገባው የሚጠናቀቀው፡-

💫መስከረም 5 ቀን 2012 ዓ.ም ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡

የምዝገባ ቦታ፡

💫የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች በማንኛውም ስፍራ በኢንተርኔት (online) በ www.aastu.edu.et www.astu.edu.et ድህረ ገፅ በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ፈተናው የሚሰጥበት ቀን፡-

💫መስከረም 9 ቀን 2012 ዓ.ም ( ከጠዋቱ 1፡30 እስከ 11፡00 ድረስ ይሆናል)

ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ፡-

💫በምዝገባ ወቅት በመረጡት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ ይሆናል፡፡

ማሳሰቢያ👇
https://telegra.ph/ETH-09-07-2

#ሼር #share

 @tsegabwolde @tikvahethiopia
#New

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ነባር እና አዲስ ተማሪዎች መግቢያ ተገልጿል!

TIKVAH ETH MAGAZINE የዩኒቨርሲቲ ጥሪዎችን ብቻ በዚህ ተከታተሉ👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ

#ቲክቫህ_ዩኒቨርስቲ
@tikvahethmagazine
#New

የአዲስ አበባ  ዩኒቨርሲቲ ነባር የመደበኛ ተማሪዎች በሙሉ!

TIKVAH ETH MAGAZINE የዩኒቨርሲቲ ጥሪዎችን ብቻ በዚህ ተከታተሉ👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ

#ቲክቫህ_ዩኒቨርስቲ
@tikvahethmagazine
#NEW

በ2011 ዓ.ም የመሰናዶ ት/ታችሁን አጠናቅቃችሁ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ላለፋችሁ ተማሪዎች በሙሉ!

ጅማ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የሚቀበለው ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በተላከለት ትዕዛዝ መሰረት በትምህርት ሚኒስቴር ወደ ጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎችን ብቻ መሆኑን እና ዩኒቨርሲቲው በራሱ የሚመድበው ተማሪ እንደሌለ አውቃችሁ ራሳችሁን ከተሳሳተ መረጃ እና ከአታላዮች እንድትጠብቁ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት

Via #JimmaUniversity
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NEW

ጅማ ዩኒቨርሲቲ -- የተማሪዎች መግቢያ ቀን ይፋ ተደርጓል!

የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናትን እና ሌሎች መረጃዎችን በTIKVAH-MAGAZINE ታገኛላችሁ👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
@tikvahethmagazine
#NEW

📝የአዲስ አበባ እና የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ቀን እና ሰዓት ተገልጿል። ሌላው ደግሞ ምዝገባው የሚጠናቀቀው፡- ዛሬ መስከረም 7 ቀን 2012 ዓ.ም ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ነው።

📝የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የፈተና ቀን እና ቦታ ተገልጿል።

📝ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ መምህራንን መቅጠር ይፈልጋል።

ሁሉንም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጉዳዮችን በTIKVAH-MAGAZNIE ማግኘት ትችላላችሁ👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
#NEW

ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ቀናቸውን አሳውቋል!

ሁሉንም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጉዳዮችን በTIKVAH-MAGAZNIE ማግኘት ትችላላችሁ👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
#NEW

📝የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መግቢያ ተልኮልናል።

📝የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአፍሪካ ከሉ ምርጥ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል 13ኛ ደረጃ ማግኘቱን በፌስቡክ ገፁ ይፋ አድርጓል።

📝የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ የዝግጅት ስራዎችን ለማጠናቀቅ የምዝገባ ቀን ለውጥ ማድረጉ አሳውቋል።

📝2012 የትምህርት ዘመን ዩኒቨርሲቲ ለሚመደቡ ተማሪዎች ትምህርት ሚኒስቴር መልዕክት አሰስተላልፏል።

📝የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ ተጠሪነቱ ለሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እንዲሆን ተወስኗል።

@tikvahethmagazine

ሌሎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መረጃዎችን በTIKVAH-MAGAZINE ማግኘት ትችላላችሁ👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
#NEW

📝ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የውል ቅፅ ሞልታቹ ኑ፤ ውሉን ሞልታችሁ ባትመጡ ቀርታችሁ እንግልት እና መጉላት እንዳይደርስባቹ ብሏል።

📝የኢትዮጵያ ቴክስታይል ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ይፋ ተደርጓል።

📝በፍኖተ ሰላም የሚገኙ ተማሪዎች ውል እንዲሞሉ ጥሪ ቀርቧል።

📝የአርሲ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን ይፋ ተደርጓል።

📝ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን ይፋ ተደርጓል።

📝የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መግቢያ ቀን ይፋ ተደርጓል።

📝የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን ይፋ ተደርጓል።

📝የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን ይፋ ተደርጓል።

📝የጅማ ከተማ ወላጆች እና ተማሪዎች ውል እድትገቡ።

📝አርባምንጭ የምትገኙ ውል እድትገቡ።

@tikvahethmagazine

ሌሎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መረጃዎችን በTIKVAH-MAGAZINE ማግኘት ትችሎችሁ👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
#NEW

•አክሱም ዩኒቨርሲቲ
•ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
•ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ(የመግቢያ ጌዜ ተራዝሟል)
•ባህር ዳር የምዝገባ ቦታ አሳውቋል
•ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
•ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
•አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

የአዲስ ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት ይፋ ተደርጓል!

ሌሎች በርካታ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መረጃዎችን በTIKVAH-MAGAZINE ማግኘት ትችላላችሁ። ትክክለኛው ገፃችን ከ77,000 በላይ ቤተሰብ ያለበት ብቻ ነው!

@tikvahethmagazine የቲክቫህ ኢትዮጵያ ገፅ ነው!

Join TIKVAH-MAGAZINE👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ