TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59K photos
1.5K videos
211 files
4.08K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የአራዳ ልጅ ደም ይለግሳል!

በትዊተር የተሰባሰብን 100 የምንጠጋ ሰዎች ዛሬ ከጠዋት 4 ሰዓት ጀምሮ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ውስጥ የደም መለገስ ፕሮግራም አሰናድተናል። ይህ ፕሮግራም የግሪን ሲቲስ (#ግሪንግ_አዲስ) የትዊተር እንቅስቃሴ አንዱ አካል ሲሆን ከወር በፊት በዚህ ግቢ ውስጥ 400 ችግኞች ተክለናል። አራዳነት ወይም ማወቅ ለሌሎችም መትረፍ ነው በሚል አላማ ነገ የመጀመርያ ዙር ደም ልገሳ ፕሮግራማችን ይካሄድል።

ሳሙኤል
ከግሪን ሲቲስ

@tsegabwolde @tikvahethiopia