የአራዳ ልጅ ደም ይለግሳል!
በትዊተር የተሰባሰብን 100 የምንጠጋ ሰዎች ዛሬ ከጠዋት 4 ሰዓት ጀምሮ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ውስጥ የደም መለገስ ፕሮግራም አሰናድተናል። ይህ ፕሮግራም የግሪን ሲቲስ (#ግሪንግ_አዲስ) የትዊተር እንቅስቃሴ አንዱ አካል ሲሆን ከወር በፊት በዚህ ግቢ ውስጥ 400 ችግኞች ተክለናል። አራዳነት ወይም ማወቅ ለሌሎችም መትረፍ ነው በሚል አላማ ነገ የመጀመርያ ዙር ደም ልገሳ ፕሮግራማችን ይካሄድል።
ሳሙኤል
ከግሪን ሲቲስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በትዊተር የተሰባሰብን 100 የምንጠጋ ሰዎች ዛሬ ከጠዋት 4 ሰዓት ጀምሮ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ውስጥ የደም መለገስ ፕሮግራም አሰናድተናል። ይህ ፕሮግራም የግሪን ሲቲስ (#ግሪንግ_አዲስ) የትዊተር እንቅስቃሴ አንዱ አካል ሲሆን ከወር በፊት በዚህ ግቢ ውስጥ 400 ችግኞች ተክለናል። አራዳነት ወይም ማወቅ ለሌሎችም መትረፍ ነው በሚል አላማ ነገ የመጀመርያ ዙር ደም ልገሳ ፕሮግራማችን ይካሄድል።
ሳሙኤል
ከግሪን ሲቲስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia