TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ማር ሲል ቴሌቪዥን በ2012 መስከረም ወር ላይ ትምህርት ለሚጀምሩ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ የተደረገው ለምዕራብ አርሲ ዞን አርሲ ነገሌ ወረዳ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ሲሆን አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ፣ የአዲስ ኪዳን ካህናት ቤተክርስቲያን አገልጋዮች እና የማር ሲል ቴሌቪዥን የሚዲያ አባላት ትናንት በአርሲ ነገሌ ከተማ አርሲ ነገሌ ወረዳ አስተዳደር ጽህፈት ቤት በመገኘት የመማሪያ ቁሳቁሱን አበርክተዋል። የመማሪያ ቁሳቁሱም የተሰበሰበው በመልካም ወጣት 2011 በሰባቱም ዙር ከተሳተፉ መልካም ወጣቶች ነው። ማር ሲል ቴሌቪዥን በ2012 ዓ.ም ትምህርት ለሚጀምሩ ተማሪዎችም መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆን ተመኝቷል።

Via #MarcilTV
@tsegabwolde @tikvahethiopia