TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ከበዓል በፊት ደሞዛችን ይከፈለን!

ከአደረጃጀት ጋር በተያያዘ የኛ #የዶክተሮች ክፍያ አልተፈፀመም ሲሉ በቀድሞው የሰገን አካባቢ ህዝቦች ዞን "ሰገን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል" የሚሰሩ ዶክተሮች ቅሬታ አቅርበዋል። የህክምና ባለሞያዎች ለሰሩበት እና ላገለገሉበት ክፍያ ካልተፈፀመላቸው ለምን መጥተው ያገለግላሉ ሲሉም ይጠይቃሉ? ከአደረጃጀት ጋር በሚያያዙ ጥያቄዎች የኛ ለሁለት ወር የደሞዝ አለመከፈል እጅጉን ቅሬታ ፈጥሮብናል፤ ይህ ሊታወቅ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል። በእንደዚህ አይነት ጉዳዮች ጤና መግባት የለበትም ያሉት ዶክተሮቹ የአደረጃጀት ጥያቄዎችን ከላይ ያሉት አመራሮች ትኩረት ሰጥተውበት እንዲሰሩ ጠይቀዋል አዲሱ ዐመት ከመግባቱም በፊት ተገቢው ክፍያ እንዲከፈላቸው መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

ተጨማሪ...

የTIKVAH-ETHIOPIA ቤተሰብ የሆኑት ዶክተሮቹ በአሁን ሰዓት የሚገኙት በጉማይደ/ሰገን/ ከተማ ሲሆን አከባቢው #በወታደር ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ ገልፀዋል።

#TIKVAH_ETHIOPIA

@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1