TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአቪዬሽን አካዳሚ ለሦስት ዓመታት ያሰለጠናቸውን 559 ተማሪዎችን #በማስመረቅ ላይ ይገኛል። በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ #ተወልደ_ገብረማርያም ተገኝተዋል። ከተመራቂዎቹ መካከል 40ዎቹ ፓይለቶች፣ 58 ቴክኒሻን እና 123ቱ ደግሞ ሆስተስ ናቸው። እንዲሁም 286 የሚሆኑት ደግሞ የማርኬቲንግ ባለሙያዎች ሲሆኑ 52 የሚሆኑት ደግሞ የምግብ ዝግጅት ባለሙያ ናቸው ተብሏል።

Via fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia