TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ሰሜን_ተራሮች

የሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ ባለፈው ከደረሰበት የእሳት ቃጠሎ የተጎዱ እጽዋቶች አሁን ላይ ሙሉ ለሙሉ እንዳገገሙ ተገለጸ።

Via #አስራት_ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሰሜን_ተራሮች

የዋልያን ቁጥር #ለመጨመር ከኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በትብብር የተጀመረው ፕሮጀክት በውቢቷ የሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ ተጀምሯል። በመጀመሪያው እርምጃ #ዋልያ የሚመገባቸውን አገር በቀል #ተክሎች ችግኝ በማፍላትና በመትከል እንዲሁም እንስሳው እንዳይታደን ጥበቃ ለሚያደርጉ ስካውቶች የደምብ ልብስ ማልበስ ተጀምሯል። ኤቨረስት ተራራ ላይ በመውጣት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የሆነው ሲራክም ከቡድኑ ጋር ተጉዟል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia