TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update የጠቅላይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ኃላፊ የነበሩትን አቶ #ፍጹም_አረጋን -- አቶ #ሽመልስ_አብዲሳ ተክተዋቸዋል። አቶ ሽመልስ የኦዴፓ እና ኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ አባል ናቸው። በያኔው ኦህዴድ አሁን ኦዴፓ በሚባለው ፓርቲ ውስጥ አሁን ለተገኘው ለውጥ #ህይወታቸውን ቤዛ ለማድረግ ቆርጠው በተግባር ከተራመዱ አመራሮች አንዱ ናቸው።

©ተስፋዬ አለነ
@tsegabwolde @tikvahethiopia