ለምህንድስና ተማሪዎችና በልምድ ለሚሠሩ ባለሙያዎች ስልጠና ሊሰጥ ነው!
•ስልጠናው ከመስከረም ወር መጨረሻ ጀምሮ ይካሄዳል
ከዩኒቨርስቲ #ለሚመረቁ የምህንድስና ተማሪዎችና በኮንስትራክሽን ዘርፍ ዉስጥ በልምድ እየሠሩ ላሉ ባለሙያዎች የተለያዩ ስልጠናዎችን በመስጠት ሙያዊ ብቃት እንዲኖራቸዉ የሚያስችል ፕሮጀክት በጀርመን የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች ማህበር መተግበር ጀመረ።
ፕሮጀክቱ ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ጋር በትብብር ዳብሮ አሁን ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ውስጥ በመግባት ላይ መሆኑን የጀርመን የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች ማህበር ምክትል ሥራ አስፈጻሚ ሔንዝ ሪትማን ተናግረዋል።
ተጨማሪ የንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-08-27
•ስልጠናው ከመስከረም ወር መጨረሻ ጀምሮ ይካሄዳል
ከዩኒቨርስቲ #ለሚመረቁ የምህንድስና ተማሪዎችና በኮንስትራክሽን ዘርፍ ዉስጥ በልምድ እየሠሩ ላሉ ባለሙያዎች የተለያዩ ስልጠናዎችን በመስጠት ሙያዊ ብቃት እንዲኖራቸዉ የሚያስችል ፕሮጀክት በጀርመን የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች ማህበር መተግበር ጀመረ።
ፕሮጀክቱ ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ጋር በትብብር ዳብሮ አሁን ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ውስጥ በመግባት ላይ መሆኑን የጀርመን የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች ማህበር ምክትል ሥራ አስፈጻሚ ሔንዝ ሪትማን ተናግረዋል።
ተጨማሪ የንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-08-27