TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በሱማሌ ክልል “ሔጎ” በሚል ስያሜ ይንቀሳቀስ የነበረው የወጣቶች ሕገ ወጥ ቡድን ከሞላ ጎደል #እንዲበተን ተደርጓል፡፡ ብዙዎቹ ሕገ ወጥ ሥራ ሲሰሩ የነበሩ የቡድኑ አባላት በቁጥር ሥር ውለዋል፤ ሰው #ሲገድሉ የነበሩ ጥቂት ቁልፍ አመራሮቹ ግን ተሰውረዋል ብለዋል የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር #ሙስጠፋ_ዑመር ለኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን በሰጡት መግለጫ፡፡

via~wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia