TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️

ለ530 የፌዴራል ታራሚዎች #የገና_በዓልን ምክንያት በማድረግ #ምህረት መደረጉን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ አስታወቀ። የተጀመረውን ለውጥ ለማስቀጠልና የፓለቲካ ምህዳር ለማስፋት ለታራሚዎቹ ምህረት መደረጉን ነው ጠቅላይ አቃቤ ህጉ ያስታወቀው።

ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia