#ምስራቅ_ሀረርጌ_ዞን
ባለፈው አንድ ወር ውስጥ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በኩል በ10 አይሱዙ ተሽከርካሪዎች ተጭኖ ወደ መሃል አገር ሲጓጓዝ የነበረ አራት ሚሊየን ብር ግምት ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ባለፈው አንድ ወር ውስጥ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በኩል በ10 አይሱዙ ተሽከርካሪዎች ተጭኖ ወደ መሃል አገር ሲጓጓዝ የነበረ አራት ሚሊየን ብር ግምት ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia