TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ምስራቅ_ሀረርጌ_ዞን

ባለፈው አንድ ወር ውስጥ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በኩል በ10 አይሱዙ ተሽከርካሪዎች ተጭኖ ወደ መሃል አገር ሲጓጓዝ የነበረ አራት ሚሊየን ብር ግምት ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia