TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ታጣቂዎቹ በሞት ተቀጡ...

የሶማሊያ መንግስት ባለፈው ታኅሣሥ ወር ሞቃዲሾ ውስጥ ቢያንስ 13 ሰዎች ለተገደሉበት የቦምብ ጥቃት ሓላፊነት ይወስዳሉ በማለት ተይዘው በእስር ላይ የነበሩ ሁለት የአልሸባብ ታጣቂዎችን በሞት ቀጣ። #ሁለቱ ታጣቂዎች ሰኞ ዕለት ጠዋት ፍርዱ እንደተፈጸመባቸው የሶማሊያ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ሊቀመንበር ሐሰን ዓሊ ኑር ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።

ምንጭ፡-ብሉምበርግ/#ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia