የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና...
በዘንድሮ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 53 ሺ 163 ተማሪዎች ማለፋቸውን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ተናገረ፡፡ ይህም ከአጠቃላይ ተፈታኞች የ72 ነጥብ 6 በመቶ ድርሻ አለው፡፡ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በዘንድሮ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 73 ሺ 210 ተማሪዎች ተቀምጠው ነበር፡፡ ከእነዚህ መካከል 20 ሺ 47ቱ ወይንም 27 ነጥብ 4 በመቶዎቹ ወደ ቀጣይ ክፍል #ያልተዘዋወሩ ናቸው፡፡ የፈተና ውጤቱን ወደየክፍለ ከተሞች አሰራጭቻለሁ ያለው ትምህርት ቢሮ ተማሪዎችም ከነገ ጀምረው ከየትምህርት ቤቶቻቸው ውጤታቸው እንዲወስዱ መልዕክት አስተላልፏል።
Via #shegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዘንድሮ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 53 ሺ 163 ተማሪዎች ማለፋቸውን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ተናገረ፡፡ ይህም ከአጠቃላይ ተፈታኞች የ72 ነጥብ 6 በመቶ ድርሻ አለው፡፡ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በዘንድሮ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 73 ሺ 210 ተማሪዎች ተቀምጠው ነበር፡፡ ከእነዚህ መካከል 20 ሺ 47ቱ ወይንም 27 ነጥብ 4 በመቶዎቹ ወደ ቀጣይ ክፍል #ያልተዘዋወሩ ናቸው፡፡ የፈተና ውጤቱን ወደየክፍለ ከተሞች አሰራጭቻለሁ ያለው ትምህርት ቢሮ ተማሪዎችም ከነገ ጀምረው ከየትምህርት ቤቶቻቸው ውጤታቸው እንዲወስዱ መልዕክት አስተላልፏል።
Via #shegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በ2011 የበጀት አመት አጠናቅቃቸዋለሁ ያላቸውን 11 ፕሮጀክቶች በጨረታ ሒደት መጓተትና በወሰን ማስከበር ችግሮች የተነሳ መጨረስ አለመቻሉን ተናገረ፡፡ በበጀት አመቱ 4 ቢሊዮን ብር ለወሰን ማስከበር ስራ ወጪ ማድረጉንም ተናግሯል፡፡
Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ #ከቅዳሜ ጀምሮ አገልግሎቴ ስለተቋረጠ ይቅርታ እጠይቃለሁ ብሏል፤ ተፈጥሮ የነበረው ችግር ዛሬ ላይ ተቀርፎ ሙሉ በሙሉ የተሟላ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል ብሏል።
#ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
20,042 ተማሪዎች ፈተናውን ወድቀዋል!
ከአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች መካከል 4 ተማሪዎች ብቻ የዘንድሮውን ከፍተኛ ማርክ (96) አምጥተዋል፡፡ በተቃራኒው 20,042 ተማሪዎች ወደ 9ኛ ክፍል አላለፉም፡፡
Via #shegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች መካከል 4 ተማሪዎች ብቻ የዘንድሮውን ከፍተኛ ማርክ (96) አምጥተዋል፡፡ በተቃራኒው 20,042 ተማሪዎች ወደ 9ኛ ክፍል አላለፉም፡፡
Via #shegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
20,042 ተማሪዎች ፈተናውን ወድቀዋል!
ከአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች መካከል 4 ተማሪዎች ብቻ የዘንድሮውን ከፍተኛ ማርክ (96%) አምጥተዋል፡፡ በተቃራኒው 20,042 ተማሪዎች ወደ 9ኛ ክፍል አላለፉም፡፡
Via #shegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች መካከል 4 ተማሪዎች ብቻ የዘንድሮውን ከፍተኛ ማርክ (96%) አምጥተዋል፡፡ በተቃራኒው 20,042 ተማሪዎች ወደ 9ኛ ክፍል አላለፉም፡፡
Via #shegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ሃብት የሚያባክኑ የመንግሥት ሹማምንትንና ከፍተኛ ባለሙያዎችን በሕግ ለመጠየቅ መርማሪ ቡድን አቋቁሜያለሁ- ብሏል የፌደራሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፡፡ የሹማምንቱን ማንነትም በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርግ ገልጿል።
Via #shegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #shegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update በኦሮሚያ ክልል በባንክ ዝርፊያ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በህግ እየታየ ይገኛል፤ የሚፈለጉም አሉ ተብሏል፡፡
Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአንዳንድ የግል ኮሌጆች እንዳትጭበረበሩ!
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ተማሪዎችና ወላጆች በአንዳንድ የግል ኮሌጆች #እንዳይጭበረበሩ አስጠንቅቋል፡፡
Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ተማሪዎችና ወላጆች በአንዳንድ የግል ኮሌጆች #እንዳይጭበረበሩ አስጠንቅቋል፡፡
Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለነገ አስቸኳይ ስብሰባ መጥራቱን ሸገር ራድዮ ዘግቧል። ስብሰባው የተጠራው፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ቅዳሜ ባጸደቀው የፓለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና አሠራር አዋጅ ላይ ለመነጋገር ነው ተብሏል። በርካታ የጋራ ቃል ኪዳን ስምምነቱን ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጁ የጸደቀው ቀደም ሲል ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር ከተስማማንበት መንፈስ ውጭ ነው በማለት እንደሚቃወሙት በጋራ ባወጡት መግለጫ ማስታወቃቸው ይታወሳል።
Via #ShegerFM/wazema
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #ShegerFM/wazema
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አውቶብሱ የተገለበጠው የሰሌዳ ቁጥሩ ይፋ ያልተደረገ ኮድ 3 አ/አ መኪና ለመሸሽ ሲሞክር ነው!
እስጢፋኖስ ቤተክርስትያን ጀርባ በሚገኝው ድልድይ ውስጥ የመውደቅ አደጋ የገጠመው የከተማ አውቶብሱ ምክንያት ለጊዜው የሰሌዳ ቁጥር ይፋ ያልተደረገ ኮድ 3 አ.አ መኪና ለመሸሽ ሲል እንደሆነ የእሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች የኮምንኬሽን ባለሙያ አቶ ስለሺ ተስፋዬ ለሽገር ራድዮ አስረድተዋል።
አውቶብሱ የተለመደ የመስመር ቁጥር ያልተሰጠው አዲስ ስምሪት እንደሆነም ታውቋል። መነሻውንም ከሽሮሜዳ አድርጎ ወደ ካዛንችስ እየሄደ እንደነበርም ነው ባለሙያው የተናገሩት። አደጋው ያጋጠመው አንበሳ የከተማ አውቶብስ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3- አ/አ 68377 እንደሆነ ታውቋል። በዚሁ አደጋም 31 ሰዎች ብርቱ ጉዳት እንደገጠማቸው ተሰምቷል።
ካሰቡበት ለመድረስ #በአውቶብሱ ተሳፍረው አደጋው ያገኛቸው ኢትዮጵያውያንም ወደ ጥቁር አንበሳ ዘውዲቱ እና አቤት ሆስፒታል መወሰዳቸውን ባለሙያው ተናግረዋል። በደረሰው አደጋ እስካሁን የ2 ሰው ህይወት አልፏል ተብሏል። የሟቾች ቁጥርም ሊጨምር ይችላል ያሉት የኮምንኬሽን ባለሙያው ናቸው።
Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እስጢፋኖስ ቤተክርስትያን ጀርባ በሚገኝው ድልድይ ውስጥ የመውደቅ አደጋ የገጠመው የከተማ አውቶብሱ ምክንያት ለጊዜው የሰሌዳ ቁጥር ይፋ ያልተደረገ ኮድ 3 አ.አ መኪና ለመሸሽ ሲል እንደሆነ የእሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች የኮምንኬሽን ባለሙያ አቶ ስለሺ ተስፋዬ ለሽገር ራድዮ አስረድተዋል።
አውቶብሱ የተለመደ የመስመር ቁጥር ያልተሰጠው አዲስ ስምሪት እንደሆነም ታውቋል። መነሻውንም ከሽሮሜዳ አድርጎ ወደ ካዛንችስ እየሄደ እንደነበርም ነው ባለሙያው የተናገሩት። አደጋው ያጋጠመው አንበሳ የከተማ አውቶብስ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3- አ/አ 68377 እንደሆነ ታውቋል። በዚሁ አደጋም 31 ሰዎች ብርቱ ጉዳት እንደገጠማቸው ተሰምቷል።
ካሰቡበት ለመድረስ #በአውቶብሱ ተሳፍረው አደጋው ያገኛቸው ኢትዮጵያውያንም ወደ ጥቁር አንበሳ ዘውዲቱ እና አቤት ሆስፒታል መወሰዳቸውን ባለሙያው ተናግረዋል። በደረሰው አደጋ እስካሁን የ2 ሰው ህይወት አልፏል ተብሏል። የሟቾች ቁጥርም ሊጨምር ይችላል ያሉት የኮምንኬሽን ባለሙያው ናቸው።
Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
912 ሺህ 292 ተማሪዎች ወደ ቀጣይ ክፍል ተዘዋውረዋል!
በ2011 ዓ/ም የ10ኛ ክፍል ፈተና ተፈትነው ወደ ቀጣይ ክፍል የተዘዋወሩት 912 ሺህ 292 ተማሪዎች ሲሆኑ ከተዘዋወሩት ተማሪዎች መካከል 750 ሺ 174 ወንዶች ናቸው፤ 162 ሺ 118 ተማሪዎች ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ታውቋል። በአጠቃላይ ወደ 11ኛ ክፍል ከተዘዋወሩ ተማሪዎች መካከል የሴቶች ድርሻ 17.77 በመቶ መሆኑን ከአገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ የባለፈው አመት የመደበኛና የማታ ተማሪዎች ማለፊያ ነጥብ ለወንዶች 2.71 እና ለሴቶች 2.57 እንደበር ይታወሳል፡፡ በግል ለተፈተኑት ወንዶች 3.43 እና ለሴቶች 3.14 የማለፊያ ውጤት ሆኖ መመዝገቡን የኤጀንሲው መረጃ ያመለክታል፡፡
Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በ2011 ዓ/ም የ10ኛ ክፍል ፈተና ተፈትነው ወደ ቀጣይ ክፍል የተዘዋወሩት 912 ሺህ 292 ተማሪዎች ሲሆኑ ከተዘዋወሩት ተማሪዎች መካከል 750 ሺ 174 ወንዶች ናቸው፤ 162 ሺ 118 ተማሪዎች ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ታውቋል። በአጠቃላይ ወደ 11ኛ ክፍል ከተዘዋወሩ ተማሪዎች መካከል የሴቶች ድርሻ 17.77 በመቶ መሆኑን ከአገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ የባለፈው አመት የመደበኛና የማታ ተማሪዎች ማለፊያ ነጥብ ለወንዶች 2.71 እና ለሴቶች 2.57 እንደበር ይታወሳል፡፡ በግል ለተፈተኑት ወንዶች 3.43 እና ለሴቶች 3.14 የማለፊያ ውጤት ሆኖ መመዝገቡን የኤጀንሲው መረጃ ያመለክታል፡፡
Via #ShegerFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሳዛኙ የአዲስ አበባ ቆሬ አካባቢ አደጋ፦
[ከሸገር ኤፍ ኤም 102.1]
- አደጋው የደረሰው 5:30 አካባቢ ከብስራተ ገብርኤል ወደ ጀሞ ሲሄድ የነበረና አጠና የጫነ IVECO ግልባጭ መኪና ቆሬ ዓለም ሰላም ድልድይ ውስጥ ባሉ ቤቶች ላይ ወድቆ ነው።
- በአደጋው የሶስት ሰዎች ህይወታቸው አልፏፋ። በአንድ ሰው ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል። ከሟቾች ውስጥ የ11 ወር ህፃንና ንፍሰጡር ሴትም ይገኛሉ። ነፍሰጡር ሴቷ የ25 ዓመት ወጣት እና የህፃኑ አክስት እንደሆነች ተገልጿል።
- የ28 ዓመት ወጣት የሆነው አሽከርካሪም በአደጋው ህይወቱ አልፏል።
- የአደጋው መንስኤ እየተጣራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል።
#ShegerFM #EliasMeseret
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
[ከሸገር ኤፍ ኤም 102.1]
- አደጋው የደረሰው 5:30 አካባቢ ከብስራተ ገብርኤል ወደ ጀሞ ሲሄድ የነበረና አጠና የጫነ IVECO ግልባጭ መኪና ቆሬ ዓለም ሰላም ድልድይ ውስጥ ባሉ ቤቶች ላይ ወድቆ ነው።
- በአደጋው የሶስት ሰዎች ህይወታቸው አልፏፋ። በአንድ ሰው ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል። ከሟቾች ውስጥ የ11 ወር ህፃንና ንፍሰጡር ሴትም ይገኛሉ። ነፍሰጡር ሴቷ የ25 ዓመት ወጣት እና የህፃኑ አክስት እንደሆነች ተገልጿል።
- የ28 ዓመት ወጣት የሆነው አሽከርካሪም በአደጋው ህይወቱ አልፏል።
- የአደጋው መንስኤ እየተጣራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል።
#ShegerFM #EliasMeseret
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia