#ያገባኛል_ይመለከተኛል
"ያገባኛል-ይመለከተኛል" በሚል መሪ ቃል እስከ 100 ሚሊዮን ብር ገቢ የሚያስገኝ ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ኮንሰርት ሊካሄድ ነው፡፡ ዝግጅቱን የአዲስ አበባ ከተማ ማህበራዊ ትረስት ፈንድ እና የኢትዮጵያ ኢቫንጂሊካል ሊደርስ ፊሎ ሺፕ በጋራ ያዘጋጁት ሲሆን በሚሊንየም አዳራሽ እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ያገባኛል-ይመለከተኛል" በሚል መሪ ቃል እስከ 100 ሚሊዮን ብር ገቢ የሚያስገኝ ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ኮንሰርት ሊካሄድ ነው፡፡ ዝግጅቱን የአዲስ አበባ ከተማ ማህበራዊ ትረስት ፈንድ እና የኢትዮጵያ ኢቫንጂሊካል ሊደርስ ፊሎ ሺፕ በጋራ ያዘጋጁት ሲሆን በሚሊንየም አዳራሽ እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia