TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
214 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#የችሎትወሬዎች

/ሳምራዊት ለማ/

እነ #በሪሁን_አዳነ ዳኛ ይቀየርልን በሚል ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ ሆኗል፤ ያለበቂ ምክኒያት ዳኛው እንዲነሳ በመጠየቃቸው 300 ብር ተቀጥተዋል፡፡ "ጉዳያችንን የያዙት ዳኛ ከመርማሪው አካል እና ከፖለቲካ ተፅዕኖ ውጭ ሆነው በገለልተኝነት ጉዳያችንን በማየት ትክክለኛ ፍትህ ይሰጡናል ብለን ስለማናምን ከመዝገቡ ይነሱልን" በማለት ከዚህ ቀደም አቤቱታ አቅርበው ነበር፡፡

አንድ ዳኛ በምን ምክኒያቶች ከተሰየመበት መዝገብ ሊነሳ እንደሚችል በ ፌደራል ፍርድቤቶች አዋጅ ቁጥር 25/88 አንቀፅ 27 የተቀመጠ ሲሆን በቂ ምክኒያት ሳይኖር የሚቀርብ ማመልከቻ ስለሚያስከትለው ቅጣትም በዛው አዋጅ አንቀፅ 30 ከላይ እንደሚታየው ተቀምጧል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia