#አዲስ_አበባ
#የብርሃን_ኢንተርናሽናል_ባንክ አ.ማ ለመንግስት ት/ቤት ተማሪዎች 350ሺ ደብተር እና 150 ሺ እስክርቢቶ ድጋፍ አደረገ፡፡ ኢ/ር ታከለ ኡማም የብርሃን ባንክ አ.ማ ለተማሪዎች ላደረገው ድጋፍ ምስጋናቸውን እንዳቀረቡ ከከንቲባ ጽ/ቤት የተገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#የብርሃን_ኢንተርናሽናል_ባንክ አ.ማ ለመንግስት ት/ቤት ተማሪዎች 350ሺ ደብተር እና 150 ሺ እስክርቢቶ ድጋፍ አደረገ፡፡ ኢ/ር ታከለ ኡማም የብርሃን ባንክ አ.ማ ለተማሪዎች ላደረገው ድጋፍ ምስጋናቸውን እንዳቀረቡ ከከንቲባ ጽ/ቤት የተገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia