#ከአጋሮ
"የአጋሮ ከተማ public service ሰራተኞች ለነገው የአረንጓዴ አሻራ ቀን በሚገባ የተዘጋጀን ሲሆን ነገ ማለዳ 2:30 አጋሮ ሆስፒታል ፊት ለፊት ከሚገኘ ቢሮ መነሻ በማድረግ የከተማው የሙስሊም መቃብር አካባቢ ለዚሁ አላማ በተዘጋጀ ቦታ ላይ ቢያንስ 40 ችግኝ ለመትከል ሀምሌ 22ትን ብቻ እየጠበቅን ነው።" #FAZ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የአጋሮ ከተማ public service ሰራተኞች ለነገው የአረንጓዴ አሻራ ቀን በሚገባ የተዘጋጀን ሲሆን ነገ ማለዳ 2:30 አጋሮ ሆስፒታል ፊት ለፊት ከሚገኘ ቢሮ መነሻ በማድረግ የከተማው የሙስሊም መቃብር አካባቢ ለዚሁ አላማ በተዘጋጀ ቦታ ላይ ቢያንስ 40 ችግኝ ለመትከል ሀምሌ 22ትን ብቻ እየጠበቅን ነው።" #FAZ
@tsegabwolde @tikvahethiopia