የዕለቱ መልዕክት፦
"ይህች ሃገር የቆመችው #በጠመንጃ ብዛት ሳይሆን በህዝቦቿ ፀሎት ነው፤ በእስልምና እና በክርስትና ሃይማኖት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን በየ ቤተ-እምነታችሁ ለሃገራችሁ ፀሎት አድርጉ፤ ልጆቻችሁንም ስለ ሃገር ፍቅር ስለ አንድነት አስተምሩ!" ክቡር ዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ
ሰላማችን ህልውናችን ነው!!
ሰላም እደሩ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ይህች ሃገር የቆመችው #በጠመንጃ ብዛት ሳይሆን በህዝቦቿ ፀሎት ነው፤ በእስልምና እና በክርስትና ሃይማኖት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን በየ ቤተ-እምነታችሁ ለሃገራችሁ ፀሎት አድርጉ፤ ልጆቻችሁንም ስለ ሃገር ፍቅር ስለ አንድነት አስተምሩ!" ክቡር ዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ
ሰላማችን ህልውናችን ነው!!
ሰላም እደሩ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia