TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Audio
#Update በምዕራብ ጎጃም ዕጩ ሁለት ዶክተሮች #ተደብድበው ተገደሉ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የሶማሊያ ጦር ከሁለት ዓመታት በፊት በሞቅዲሹ በሚገኝ ሆቴል ላይ ጥቃት በመፈጸም የተከሰሱ ሦስት ሰዎች በሞት መቀጣታቸውን አስታወቀ።

ሦስቱ ሰዎች በትላንትናው ዕለት በሞቃዲሾ በሚገኝ የፖሊስ ማሰልጠኛ ቅጥር ግቢ ውስጥ በጥይት #ተደብድበው መገደላቸውን የሶማሊያ ጦር ባሰራጨው መግለጫ ጠቁሟል።

በጎርጎሮሳዊው ጥቅምት 2017 ዓ.ም. ናሳ ሐብሎድ በተባለው ሆቴል ላይ በተፈጸመው እና ሦስቱ ሰዎች ተሳትፈውበታል በተባለው ጥቃት 18 ሰዎች ሲገደሉ 47 ሰዎች ቆስለዋል። ተከሳሾቹ የአል-ሸባብ ታጣቂ ቡድን አባላት ሲሆኑ በጥቃቱ ወቅት በቁጥጥር ሥር የዋሉ ነበሩ።

Via #DW
ፎቶ:ፋይል
🗞ቀን ሃምሌ 4/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia