ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ👆
"በአሁን ሰዓት መላው የዩንቨርሲትው ማህበረሰብ ፊቼ ጫምባላላን በደማቅ ሁኔታ እያከበርን ነው። በዝግጅቱ ላይ ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ ተማሪዎች እና የጊቢው ሰራተኞች በጋራ እያከበሩ ይገኛሉ። በአከባበሩ ላይ ላይ የተለያዩ በአሉን የሚያንፀባርቁ ዝግጅቶች እየቀረቡ ይገኛሉ።"
Via #KIYA ~~ /TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በአሁን ሰዓት መላው የዩንቨርሲትው ማህበረሰብ ፊቼ ጫምባላላን በደማቅ ሁኔታ እያከበርን ነው። በዝግጅቱ ላይ ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ ተማሪዎች እና የጊቢው ሰራተኞች በጋራ እያከበሩ ይገኛሉ። በአከባበሩ ላይ ላይ የተለያዩ በአሉን የሚያንፀባርቁ ዝግጅቶች እየቀረቡ ይገኛሉ።"
Via #KIYA ~~ /TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia