TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አልሃምዱሊላሂ ~ #ድምፃችን ተሰማ

* 28 ጊዜያዊ የዑለማዎች አገዥ ምክር ቤት ተቋቁሟዋል
* 7 ጊዜያዊ አጋዥ ቦርድ አባላት ተመርጠዋል

ምስጋና ለአላህ፣ ምስጋና ለኮሚቴዎቻችን፣ ምስጋና ለሙፍቴ ሸህ ዑመር፣ ምስጋና ለጠ/ሚ ዶ/ር አብይ ይሁንና ዛሬ ሕገ ወጡ መጅሊስ ከሥልጣን ወረደ የአመታት ገፍላችን ተነሳ።

ዛሬ በሸራተን አዲስ ሆቴል ጠዋት ሦስት ሰዓት ተጀምሮ እስከ ምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል ድረስ በቀጠለው የውይይት ጉባዬ 28 ጊዜያዊ የዑለማዎች አገዥ ምክር ቤት ተቋቁሟዋል። እንዲሁም 7 ጊዜያዊ አጋዥ ቦርድ አባላት ተመርጠዋል።

ብዙ የመወያያ ሰንዶች፣ ሕጎችደ፣ መተዳዳሪያዎች ደንቦች ቀርበው ተወያይተውባቸው ከስምምነት ላይ ደርሰዋል።

ከአዳራሽ ሲወጡ...

\\"አልሃምዱሊላሂ ~ #ድምፃችን ተሰማ\\" እያሉ ነበር\\

Via Getu Temesgen
@tsegabwolde @tikvahethiopia