በሰላም ተመልሰዋል...
ወደወልቂጤ ዩንቨርስቲ የተጓዙት የTIKVAH-ETH የሰላም እና የፍቅር አምባሳደሮች በሰላንም ተመልሰዋል፤ እየተመለሱም ይገኛሉ። #የWSU የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት በሰላም ወደተቋማቸው ተመልሰዋል። #የAMU የTIKVAH-ETH አባላት በአሁን ሰዓት ወደ አርባ ምንጭ እየተጓዙ ይገኛሉ። ሰላም ግቡ!!
አስገራሚውን የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ቆይታ በዝርዝር በፎቶ አስደግፌ ወደበኃላ ወደእናተ አደርሳለሁ!!
#StopHateSpeech
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወደወልቂጤ ዩንቨርስቲ የተጓዙት የTIKVAH-ETH የሰላም እና የፍቅር አምባሳደሮች በሰላንም ተመልሰዋል፤ እየተመለሱም ይገኛሉ። #የWSU የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት በሰላም ወደተቋማቸው ተመልሰዋል። #የAMU የTIKVAH-ETH አባላት በአሁን ሰዓት ወደ አርባ ምንጭ እየተጓዙ ይገኛሉ። ሰላም ግቡ!!
አስገራሚውን የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ቆይታ በዝርዝር በፎቶ አስደግፌ ወደበኃላ ወደእናተ አደርሳለሁ!!
#StopHateSpeech
@tsegabwolde @tikvahethiopia