TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ፈይሳ ሌሊሳ ተሸለመ🔝

ከሁለት አመታት በፊት በሪዮ ኦሎምፒክ እጆቹን ከፍ አድርጎ በማጣመር የኢትዮጵያ መንግሥት በወቅቱ #በተቃዋሚዎች ላይ ይወስድ የነበረውን የኃይል እርምጃ #የተቃወመው ፈይሳ ሌሊሳ በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ሽልማት ተበረከተለት። ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ እና ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ለፈይሳ ሽልማቱ የተበረከተለት በሪዮ ኦሎምፒክ የማራቶን ውድድር #ሁለተኛ በመውጣት ለኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ በማስገኘቱ ነው።

Photo: #PMOEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia