#update የኦሮሞ ፖለቲካ ፓረቲዎች፣ ፖለቲከኞች፣ አባገዳዎች፣ የኃይማኖታ አባቶችና ታዋቂ ፖለቲከኞች ዴሞክራሲያዊ #የሽግግር ሂደቱን ማሳካት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በኦሮሞ ባህል ማዕከል በመመካከር ላይ ይገኛሉ፡፡
©OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአልጀርያ ምክር ቤት ዛሬ አዲስ #የሽግግር ጊዜ መሪ ሰየመ። ባለፈው ሳምንት ሥልጣናቸውን በለቀቁት በቀድሞው የአልጀሪያ ፕሬዝዳንት አቤደላዚዝ ቡተፍሊካ ምትክ አብዱልቃድር ቤንሳላህን በጊዜያዊ ፕሬዝዳንትነት መርጧል።
Via DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia