#update በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ ተጥልለው የሚገኙ ከመተሐራ አካባቢ የተፈናቀሉ ዜጎች ችግር ላይ ወድቀናል ብለዋል፡፡ የአማራና አርጎባ ብሄረሰብ ተወላጅ መሆናቸውን የገለጹት #ተፈናቃዮቹ ቤት ለቤት ጥቃት ስለመፈጸሙባቸው #እንደተፈናቀሉ ለDW ተናግረዋል፡፡ ብዛታቸው 748 ያህል ይሆናል፡፡ ተፈናቃዮቹ የተፈናቀሉት ከአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ምንጃር ወረዳ እና ከኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ የወሰን ግጭት በቅርቡ መቀስቀሱን ተከትሎ ነበር፡፡
Via የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia