ነቀምት‼️
ነቀምት ከተማ በዛሬው ዕለት #ተቃውሞ አስተናግዳለች። የተቃውሞው ምክንያት ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መጡ የተባሉ ታጣቂዎች በምስራቅ ወለጋ ዞን ጥቃት አድርሰዋል፤ መንግስት ደህንነታችንንን
#አላስጠበቀም የሚል እንደሆነ ነው የተሰማው። ታጣቂዎቹ አድርሰዋል በተባለው ጥቃት በዜጎች ላይ ጉዳት መድረሱ እንዲሁም ቤቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ፎቶ፦ TIKVAH-ETH,elu,waksum
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ነቀምት ከተማ በዛሬው ዕለት #ተቃውሞ አስተናግዳለች። የተቃውሞው ምክንያት ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መጡ የተባሉ ታጣቂዎች በምስራቅ ወለጋ ዞን ጥቃት አድርሰዋል፤ መንግስት ደህንነታችንንን
#አላስጠበቀም የሚል እንደሆነ ነው የተሰማው። ታጣቂዎቹ አድርሰዋል በተባለው ጥቃት በዜጎች ላይ ጉዳት መድረሱ እንዲሁም ቤቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ፎቶ፦ TIKVAH-ETH,elu,waksum
@tsegabwolde @tikvahethiopia