TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ነቀምት‼️

ነቀምት ከተማ በዛሬው ዕለት #ተቃውሞ አስተናግዳለች። የተቃውሞው ምክንያት ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መጡ የተባሉ ታጣቂዎች በምስራቅ ወለጋ ዞን ጥቃት አድርሰዋል፤ መንግስት ደህንነታችንንን
#አላስጠበቀም የሚል እንደሆነ ነው የተሰማው። ታጣቂዎቹ አድርሰዋል በተባለው ጥቃት በዜጎች ላይ ጉዳት መድረሱ እንዲሁም ቤቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።

ፎቶ፦ TIKVAH-ETH,elu,waksum
@tsegabwolde @tikvahethiopia