የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች🔝
#በባሌ_ተራራዎች ድጋሚ ተነሳውን እሳት ለማጥፋት የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደስፍራው አቅንተው ነበር። በቂ የተሽከርካሪ አቅርቦት ባለመኖሩ ተማሪዎች #በጭነት_መኪናም ጭምር ወደስፍራው እንደተጓዙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል ተናግረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#በባሌ_ተራራዎች ድጋሚ ተነሳውን እሳት ለማጥፋት የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደስፍራው አቅንተው ነበር። በቂ የተሽከርካሪ አቅርቦት ባለመኖሩ ተማሪዎች #በጭነት_መኪናም ጭምር ወደስፍራው እንደተጓዙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል ተናግረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia