AAU🔝
"ሐሰተኘ ዜና: ለኢትዮጵያ ስጋት?" በሚል ርዕስ BBC እና AAU የጋዜጠኝነትና ኮሚዩኒኬሽን ትምህርት ክፍል ያዘጋጁት የፓናል ውይይት በFBE ግቢ እሸቱ ጮሌ አዳራሽ ተካሂዷል። በውይይቱም የAPው ጋዜጠኛ #ኤልያስ_መሠረትን ጨምሮ የጋዜጠኝነት መምህራን እና በርካታ ተማሪዎች ተሳትፈውበታል።
Via ሠለሞን ከበደ (AAU)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሐሰተኘ ዜና: ለኢትዮጵያ ስጋት?" በሚል ርዕስ BBC እና AAU የጋዜጠኝነትና ኮሚዩኒኬሽን ትምህርት ክፍል ያዘጋጁት የፓናል ውይይት በFBE ግቢ እሸቱ ጮሌ አዳራሽ ተካሂዷል። በውይይቱም የAPው ጋዜጠኛ #ኤልያስ_መሠረትን ጨምሮ የጋዜጠኝነት መምህራን እና በርካታ ተማሪዎች ተሳትፈውበታል።
Via ሠለሞን ከበደ (AAU)
@tsegabwolde @tikvahethiopia