TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
AAU🔝

"ሐሰተኘ ዜና: ለኢትዮጵያ ስጋት?" በሚል ርዕስ BBC እና AAU የጋዜጠኝነትና ኮሚዩኒኬሽን ትምህርት ክፍል ያዘጋጁት የፓናል ውይይት በFBE ግቢ እሸቱ ጮሌ አዳራሽ ተካሂዷል። በውይይቱም የAPው ጋዜጠኛ #ኤልያስ_መሠረትን ጨምሮ የጋዜጠኝነት መምህራን እና በርካታ ተማሪዎች ተሳትፈውበታል።

Via ሠለሞን ከበደ (AAU)
@tsegabwolde @tikvahethiopia