ሱሉልታ🔝
በዛሬው ዕለት #ከሱሉልታ ወደአዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ ተዘግቶ ነበር። በአካባቢው የሚገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት እንደተናገሩት ጉዳዩ #በህገ_ወጥ ቤቶች ላይ ሊወሰድነው በተባለ እርምጃ ሳቢያ ነው።
ተጨማሪ መረጃዎችን እናደርሳችኃለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዛሬው ዕለት #ከሱሉልታ ወደአዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ ተዘግቶ ነበር። በአካባቢው የሚገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት እንደተናገሩት ጉዳዩ #በህገ_ወጥ ቤቶች ላይ ሊወሰድነው በተባለ እርምጃ ሳቢያ ነው።
ተጨማሪ መረጃዎችን እናደርሳችኃለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia